ከህወሓት እና ከኦነግ ሸኔ ጋር በመቀናጀት ተልዕኮ በመፈጸም ላይ እያሉ ተይዘዋል የተባሉ ስድስት ግለሰቦች ፍርድ ቤት ቀረቡ
አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 13 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከህወሓት እና ከኦነግ ሸኔ ጸረ ሰላም ቡድኖች ጋር በመቀናጀት ተልዕኮ በመፈጸም ላይ እያሉ ተይዘዋል የተባሉ ስድስት ግለሰቦች ፍርድቤት ቀረቡ።
እነዚህ ተልዕኮ በመፈጸም ላይ እያሉ ተይዘዋል የተባሉት የህወሓት ልዩ ሃይሎች አና…