Fana: At a Speed of Life!

24 የተጓተቱ የንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶች ግንባታ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 22 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)  የደቡብ ብሄሮች ብሄረሰቦችና ህዝቦች ክልል ቢሮ በክልሉ በተለያዩ  አካበቢዎች ግንባታቸው የተጓተቱና የመልካም አስተዳደር ችግር ፈጥረው የነበሩ 24 የንፁህ መጠጥ ውሃ ፕሮጀክቶችን ግንባታ ማጠናቀቁን ገለጸ። በቢሮዉ የመጠጥ ውሃ ግንባታ ክትትል…

ጅማ አባጅፋር አዳማ ከተማን አሸነፈ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 22 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጅማ አባጅፋር አዳማ ከተማን 2 ለ 1 በሆነ ውጤት አሸንፏል፡፡ ዛሬ ረፋድ 14ኛው ሳምንት የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጅማ አባጅፋርን ከአዳማ ከተማ አገናኝቷል፡፡ በጨዋታው ጅማ አባጅፋር አዳማ ከተማን 2ለ1…

ደቡብ አፍሪካ የኮሮና ቫይረስ ስርጭት ከቀነሰ የተቀመጡ ገደቦችን እንደምታላላ አስታወቀች

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 22 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ደቡብ አፍሪካ የኮሮና ቫይረስ ስርጭት ከቀነሰ የተቀመጡ ገደቦችን እንደምታላላ አስታወቀች፡፡ የሃገሪቱ ፕሬዚዳንት ሲሪል ራማፎሳ የኮሮናቫይረስ ስርጭትን ለመቆጣጠር የተቀመጡ እገዳዎች ከደረጃ ሶስት ጀምሮ እስከ አንድ እንደሚወርድ አስታውቀዋል፡፡…

የዓድዋ ድል እውነተኛ ታሪክ ከትውልድ ወደ ትውልድ እንዲተላለፍ ከምሁራን ብዙ ይጠበቃል – ዶክተር ሒሩት ካሳው

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 22 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአድዋ ድል እውነተኛ ታሪክ ከትውልድ ወደ ትውልድ እንዲተላለፍ ከምሁራን ብዙ እንደሚጠበቅ የባህልና ቱሪዝም ሚኒስትር ዶክተር ሒሩት ካሳው ተናገሩ። ባለፉት ዓመታት የተዛባውን ታሪክ ለማስተካከል ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ብዙ መስራት…

የ2013 የኢትዮጵያ ክልሎችና ክለቦች ውሃ ስፖርቶች ሻምፒዮና መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 21 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የ2013 ዓ.ም የኢትዮጵያ ክልሎችና ክለቦች ውሃ ስፖርቶች ሻምፒዮና በኮምቦልቻ ከተማ መካሄድ ጀምሯል፡፡ ሻምፒዮናው በኢትዮጵያ ውሃ ስፖርቶች ፌዴሬሽን አዘጋጅነትና በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት አስተናጋጅነት በኮምቦልቻ ከተማ…

ከተማ አስተዳደሩ ለትግራይ ክልል 100 ሚሊየን ብር እና 35 ሚሊየን ብር የሚገመት የቢሮ ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር 100 ሚሊየን ብር እና 35 ሚሊየን ብር የሚገመት የቢሮ ቁሳቁስ፣ 3 አምቡላንስ እና 2 መኪናዎችን ለትግራይ ክልል ድጋፍ አደረገ ። የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ መቐለ…

የኦሮሚያ ክልል ብልፅግና ፓርቲ የፓርቲውን የምርጫ መወዳደሪያ ምልክት እና ማኒፌስቶ ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል ብልፅግና ፓርቲ የፓርቲውን የምርጫ መወዳደሪያ ምልክት እና ማኒፌስቶ ይፋ አደረገ፡፡ ፓርቲው የምርጫ መወዳደሪያ ምልክት እና ማኒፌስቶ ይፋ የማድረግ መርሃ ግብር አካሂዷል፡፡ መርሃ ግብሩ…

ፋሲል ከነማ ቅዱስ ጊዮርጊስን አሸነፈ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በ14ኛ ሳምንት የቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ ከሰዓት በተደረገ ጨዋታ ፋሲል ከነማ ቅዱስ ጊዮርጊስን 1ለ0 በሆነ ውጤት አሸነፈ፡፡ የፋሲል ከነማን የማሸነፊያ ጎል ያሬድ ባየህ በፍፁም ቅጣት ምት አስቆጥሯል፡፡…

ሞሪንጋ ተክል ለመድሀኒትነት እንደሚውል በምርምር ተረጋገጠ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)ሞሪንጋ (ሽፈራው) እየተባለ የሚጠራው ተክል ለተለያዩ በሽታዎች ለመድሃኒትነት መዋል እንደሚችል በምርምር መረጋገጡን የኢትዮጵያ ማህበረሰብ ጤና ኢንስቲትዩት አስታወቀ። በሞሪንጋ ዙሪያ በተደረጉ የምርምር ስራዎች ዙሪያ የሚመክር…

በጌዲኦ ዞን በ50 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነባው የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ተመረቀ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጌዲኦ ዞን ዲላ ከተማ በ50 ሚሊየን ብር ወጪ በግለሰብ የተገነባው የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ተመረቀ። በ2 ሺህ ካሬሜትር ላይ ያረፈው ሠላም መጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል የጌዲኦና አጎራባች አከባቢዎች ረዥም እርቀት ተጉዘው…