Fana: At a Speed of Life!

አባቶቻችን በአድዋ ድል የሀገራችዉን ሉአላዊነት ለማስከበር የሠሩትን አኩሪ ታሪክ ወጣቱ በልማት ሊደግመው ይገባል – አቶ አወል አርባ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አባቶቻችን በአደዋ ድል የሀገራችዉን ሉአላዊነት ለማስከበር የሠሩትን አኩሪ ታሪክ ወጣቱ በልማት ሊደግመው ይገባል ሲሉ የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አወል አርባ ተናገሩ፡፡ 125ኛው የአደዋ ድል በአል በአፋር ክልል ደረጃ…

125ኛው የዓድዋ ድል በዓል በአውስትራሊያ የኢፌዴሪ ኤምባሲ አዘጋጅነት በበይነ መረብ ውይይት ተከበረ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)125ኛውን የዓድዋ ድል በዓል ምክንያት በማድረግ በአውስትራሊያ የኢፌዴሪ ኤምባሲ አዘጋጅነት የበይነ መረብ ውይይት ተካሄደ። በውይይቱ ላይ የተሳተፉት የኢትዮጵያ ዳያስፖራ ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ሰላማዊት ዳዊት የአድዋ ድል…

በእንስሳት ሃብት ልማት ዘርፍ በቂ የተማረ የሰው ሃይል እንደሚያስፈልግ ተገለፀ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በእንስሳት ሃብት ልማት ዘርፍ በቂ የተማረ የሰው ሃይል መኖሩ ለዘርፉ እድገት አብርክቶ እንደሚኖረው የኦሮሚያ ክልል እንስሳት እና ዓሳ ሃብት ኤጀንሲ ገለጸ፡፡ ኤጀንሲው ከግብርና ሚኒስቴርና ከኦሮሚያ ክልሉ…

ድርጅቱ በትግራይ ክልል ለተፈናቀሉ ዜጎች ለጊዜያዊ መጠለያ የሚውል የፕላስቲክ ሸራ እና በጸሐይ ሃይል የሚሰሩ አምፖሎች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ሳማሪታንስ ፐርስ የተባለ ግብረ ሰናይ ድርጅቱ በትግራይ ክልል ለተፈናቀሉ ዜጎች ከስምንት ሚሊዮን ብር በላይ ግምት ያለው ለጊዜያዊ መጠለያ የሚውል የፕላስቲክ ሸራ እና በጸሐይ ሃይል የሚሰሩ አምፖሎችን ድጋፍ አደረገ፡፡ ሳማሪታንስ…

በደቡብ ክልል በ2012/13 የምርት ዘመን በበልግ አዝመራ ከ84 ነጥብ 3 ሚሊየን ኩንታል በላይ መሰብሰብ እንደተቻለ ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 21 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል በ2012/13 የምርት ዘመን በበልግ አዝመራ ከ84 ነጥብ 3 ሚሊየን ኩንታል በላይ ምርት መሰብሰብ እንደተቻለ ተገለጸ፡፡ በክልሉ በወቅታዊ የግብርና ስራዎች አፈጻጸም እና ቀጣይ አቅዳጫዎች ላይ የምክክር መድረክ…

በአክሱም ከተማ ተፈፅሟል የተባለውን የወንጀል ድርጊት ለመመርመር ከፌደራል ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ እና ከፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን የተወጣጣ ቡድን ወደ ትግራይ ክልል…

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አክሱም ከተማን በተመለከተ አምነስቲ ኢንተርናሽናል ያወጣው ሪፖርትን አስመልክቶ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መግለጫ አውጥቷል፡፡ በመግለጫው ተቋሙ ለመረጃ ምንጭነት የተጠቀመው በምስራቅ ሱዳን በስደተኞች መጠለያ ጣቢያ የሚገኙ ሰዎችን…

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለሸማች ህብረት ስራ ማህበራት የ500 ሚሊየን ብር ብድር ሰጠ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለሸማች ህብረት ስራ ማህበራት የ500 ሚሊየን ብር ብድር ሰጠ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ብድሩ በአዲስ ብድርና ቁጠባ ተቋም በኩል የሚሰጥ መሆኑን ተናግረዋል፡፡…

በአንድ የሰርግ መልስ ዝግጅት ላይ የፈነዳ ቦንብ 15 ሰዎች ላይ ጉዳት አደረሰ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በሰሜን ሸዋ ዞን ሞረትና ጅሩ ወረዳ በአንድ የሰርግ መልስ ዝግጅት ላይ የፈነዳ ቦምብ በ15 ሰዎች ላይ ጉዳት ሲያደርስ የአንድ ሰው ህይወት አልፏል። በዞኑ ፖሊስ መምሪያ የሚዲያና ኮሙዩኒኬሽን ክፍል ሃላፊ ኮማንደር ተስፋዬ ግዛቸው…

ሕብረ ብሔራዊ አንድነት የተንፀባረቀበት የዓድዋ ድል የአሸናፊነት ዋና መገለጫ በመሆኑ የታላቅ ህዝቦች ታላቅ ድል ነው – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሕብረ ብሔራዊ አንድነት የተንፀባረቀበት የዓድዋ ድል የኢትዮጵያውያን የአሸናፊነት ዋና መገለጫ በመሆኑ የታላቅ ህዝቦች ታላቅ ድል መሆኑን የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባዔ አቶ አደም ፋራህ ተናገሩ፡፡ አቶ አደም ኢትዮጵያውያን ከዛሬ…