Fana: At a Speed of Life!

በፕሪሚየር ሊጉ ባህርዳር ከተማ ከወላይታ ዲቻ አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ወንዶች ፕሪሚየር ሊግ 12 ኛ ሳምንት ዛሬ ረፋድ በተደረገ ጨዋታ ባህርዳር ከተማና ወላይታ ዲቻ 0 ለ 0 በሆነ ውጤት ተለያይተዋል፡፡ በባህርዳር ከተማ ዓለም አቀፍ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ ሁለቱም ቡድኖች…

በመዲናዋ የኤሌክትሪክ አገልግሎት አሰጣጥ ላይ የሚስተዋሉ ችግሮችን ለመቅረፍ በቅንጅት ይሰራል ተባለ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 12 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የኤሌክትሪክ አገልግሎት አሰጣጥን ለማዘመን በሚያስችሉ ጉዳዮች ዙሪያ በዛሬው ዕለት ውይይት ተካሂዷል፡፡ በመድረኩ በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የአገልግሎት ሰጪ ተቋማት አስተባባሪ አቶ…

በቤት ኪንግ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታዎች መሃል ባህር ዳር ከተማን ለማስተዋወቅ መግባባት ላይ ተደረሰ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የባህር ዳር ከተማን የተፈጥሮ ውብ ገጽታ እና የመስህብ ስፍራዎችን ለዓለም ለማስተዋወቅ ከዲ ኤስ ቲቪ የልዑካን ቡድን ጋር እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ፡፡ ባህር ዳር ከተማ ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግን ከሳምንቱ መጨረሻ ጀምሮ ታስተናግዳለች፡፡…

የመማሪያ ክፍል ማስፋፊያ ግንባታዎች ተጠናቀው ተመረቁ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በከተማ አስተዳደሩ በሁሉም ክፍለ ከተሞች በሚገኙ የተመረጡ ትምህርት ቤቶች ሲከናወን የቆየው የመማሪያ ክፍል ማስፋፊያ ግንባታዎች ተጠናቀው ተመረቁ፡፡ የኮቪድ 19 ወረርሽኝ መከሰቱን ተከትሎ የተማሪዎችን ተጋላጭነት ለመቀነስ…

በጋምቤላ ክልል የልማትና የመልካም አስተዳደር ስራዎችን ለማሳለጥ የሚያግዙ 46 ተሽከርካሪዎች ርክክብ ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል የልማትና የመልካም አስተዳደር ስራዎችን ለማሳለጥ የሚያግዙ 46 ተሽከርካሪዎች ርክክብ ተካሄደ፡፡ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ኡሞድ ኡጁሉ ተሸከርካሪዎቹ በክልሉ የሚከናወኑ የልማትና የመልካም አስተዳደር ስራዎችን…

በደቡብ ሱዳን ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ጀኔራል ጆንሰን ጁማ ኡኮት የተመራ ልዑክ አዲስ አበባ ገባ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 11 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ሱዳን መከላከያ ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ጀኔራል ጆንሰን ጁማ ኡኮት የተመራ ልዑክ አዲስ አበባ ገባ ፡፡ ልዑኩ አዲስ አበባ ሲገባ የኢትዮጵያ መከላከያ ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ጀኔራል ብርሀኑ ጁላ እና ከፍተኛ የመከላከያ…

የጌዴኦ ብሄር ዘመን መለወጫ የዳራሮ በዓል ተከበረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የጌዴኦ ብሄር ዘመን መለወጫ የዳራሮ በዓል በዲላ ከተማ በልዩ ልዩ ዝግጅቶች ተከበረ፡፡ የእለቱ መርሃ ግብርም በጌዴኦ አባገዳዎች የተከፈተ ሲሆን በበዓሉ የደቡብ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ እርስቱ ይርዳው፣…

የፖለቲካ ፓርቲዎች በምርጫ ቅስቀሳ ዘመቻ ወቅት ግጭት ቀስቃሽ የሆኑ የጥላቻ ንግግሮችንና አንድን ማህበረሰብ ከሌላው ማህበረሰብ የሚያቃርኑ ትርክቶችን ከማንሳት…

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የፖለቲካ ፓርቲዎች በምርጫ ቅስቀሳ ዘመቻ ወቅት ግጭት ቀስቃሽ የሆኑ የጥላቻ ንግግሮች፣ ሃሰተኛ መረጃዎች እና አንድን ማህበረሰብ ከሌላው ማህበረሰብ የሚያቃርኑ ትርክቶችን ከማንሳት መቆጠብ እንዳለባቸው ምሁራን አሳሰቡ፡፡ ከፋና…

የኢትዮጵያ ሙሉ ወንጌል አማኞች ቤተክርስቲያን ለመተከል ተፈናቃዮች የአልሚ ምግብ ድጋፍ አደረገች

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሙሉ ወንጌል አማኞች ቤተክርስቲያን ለመተከል ተፈናቃዮች በ2 ሚሊየን ብር ወጪ የአልሚ ምግብ ድጋፍ አደረገች። በኢትዮጵያ ሙሉ ወንጌል አማኞች ቤተ ክርስቲያን ምክትል ፕሬዚዳንት መጋቢ ለወየሁ ስንሻው እንደገለፁት÷ ድጋፉ…

ቦርዱ በኦብነግ አመራሮች መካከል ያለውን አለመግባባት አስመልክቶ የቀረቡትን ሰነዶች በመመርመር ውሳኔ ማስተላለፉን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የኦጋዴን ብሔራዊ ነጻነት ግንባር (ኦብነግ)ን አስመልክቶ ውሳኔ አስተላለፈ:: በእነ አቶ ራያል ሃሙድ በኩል ከጥር 12-15 ቀን 2013 ዓ.ም. ተካሂዷል የተባለው አስቸኳይ የማዕከላዊ…