Fana: At a Speed of Life!

በኮንጎ በደረሰ የጀልባ መስጠም አደጋ በትንሹ የ60 ሰዎች ህይወት ሲያልፍ ከ100 በላይ ሰዎች የደረሱበት አልታወቀም

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 9 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ በደረሰ የጀልባ መስጠም አደጋ በትንሹ የ60 ሰዎች ህይወት አለፈ፡፡ ጀልባዋ ከዋና ከተማዋ ኪንሻሳ በስተ ምሥራቅ በምሽቱ እየተጓዘች ከዓለት ጋር መጋጨቷን የአከባቢው ነዋሪዎች ተናግረዋል ፡፡…

የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በትግራይ እና ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በተለያዩ ችግሮች ለተፈናቀሉ ወገኖች 15 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 5 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት በትግራይ እና ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በተለያዩ ችግሮች ለተፈናቀሉ ወገኖች የ15 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ፡፡ ቅዱስ ሲኖዶስ በትግራይ እና ቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች በተከሰተው ወቅታዊ…

በአማራ ክልል የአድዋ ድል በዓልን ለማክበር ቅድመ ዝግጅት መጠናቀቁ ተገለፀ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል 125ኛውን የአድዋ ድል በዓል የካቲት 21 ቀን 2013 ዓ.ም በድምቀት ለማክበር ቅድመ ዝግጅት ማጠናቀቁን የክልሉ መንግስት አስታወቀ፡፡ የክልሉ የሰራተኞችና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ኃላፊና የአድዋ ድል በዓል አብይ ኮሚቴ…

የትራንስፖርት ሚኒስቴርና ተጠሪ ተቋማት ለመተከል ተፈናቃዮች የ5 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በትራንስፖርት ሚኒስትር ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስ የተመራ ቡድን በመተከል ዞን ከቀያቸው ተፈናቅለው በቻግኒ ከተማ የተጠለሉ ተፈናቃዮችን ጎብኝቷል፡፡ በጉብኝቱ ቡድኑ በመጠለያው የተለያዩ ድጋፎች በህብረተሰቡ እየተደረገ መሆኑን…

ባለፉት 3 ወራት በተለያዩ ጊዜያት በትግራይ ክልል ተገኝተው ድጋፍ ለማድረግ ላመለከቱ የዓለም አቀፍ ድርጅቶች አለም አቀፍ መመዘኛውን አሟልተው ለተገኙ 75…

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 3 ወራት በተለያዩ ጊዜያት በትግራይ ክልል ተገኝተው ድጋፍ ለማድረግ ላመለከቱ የዓለም አቀፍ ድርጅቶች አለም አቀፍ መመዘኛውን አሟልተው ለተገኙ 75 አባላት ፈቃድ መስጠቱን የሰላም ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ሚኒስቴሩ በትግራይ…

አምባሳደር ዮናስ ዮሴፍ መቀመጫቸውን ታንዛኒያ ካደረጉ የአፍሪካ ሃገራት አምባሳደሮች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በታንዛኒያ የኢትዮጵያ አምባሳደር ዮናስ ዮሴፍ መቀመጫቸውን ታንዛኒያ ካደረጉ የኬንያ፣ የአንጎላና የሞሮኮ አምባሳደሮች ጋር የኢትዮጵያን ወቅታዊ ሁኔታዎች በተመለከተ ውይይት አድርገዋል። በውይይቱ ኢትዮጵያ በትግራይ ክልል ያካሄደችውን…

ከተሞች በሁለተናዊ መስኮች ድርሻቸውንና እድገታቸውን ለማፋጠን በእቅድ የተመሩ ሊሆኑ ይገባል ተባለ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 5፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ሚኒስቴር ከዩ ኤን ሀቢታት ጋር በመተባበር በክልላዊ ስፓሻል ልማት ዝግጅት የግንዛቤ ማስጨበጫ የውይይት መድረክ ዛሬ በጅግጅጋ ከተማ ተጀምሯል። በመድረኩ ላይ የፌደራል የከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን…