የሀገር ውስጥ ዜና ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ ፊቤላ የዘይት ፋብሪካን መረቁ Feven Bishaw Feb 7, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በቀን 1 ነጥብ 5 ሚሊየን ሊትር የምግብ ዘይት የማምረት አቅም ያለውን ፊቤላ የዘይት ፋብሪካ መረቁ፡፡ የሀገሪቱን የምግብ ዘይት አቅርቦት 60 በመቶ የመሸፈን አቅም እንዳለው የተነገረለት ፊቤላ ኀላፊነቱ…
የሀገር ውስጥ ዜና 5ኛው የብስክሌተኞችና የእግረኞች ቀን ተከበረ Feven Bishaw Feb 7, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) 5ኛው የብስክሌተኞችና የእግረኞች ቀን በመላዉ የሀገሪቱ ከተሞች ተከበረ፡፡ የትራንስፖርት ሚኒስትር ዴኤታ ኢንጂነር የኋላሸት ጀመረ በአዲስ አበባ ከቤቴል ሚካኤል- አንፎ ስላሴ በተካሄደዉ መርሃ ግብር ተገኝተው እንዳሉት የትራፊክ አደጋን…
የሀገር ውስጥ ዜና በጋምቤላ ክልል አስተማማኝ ሰላምን በማስፈን የህግ የበላይነት እንዲከበር በሚደረገው ጥረት የሚሊሻ አባላት ሚና ከፍተኛ ሊሆን እንደሚገባ ተገለፀ Feven Bishaw Feb 7, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ከክልሉ ሁሉም አካባቢዎች ተመልምለው በኢታንግ ልዩ ወረዳ ስልጠና ሲወስዱ የነበሩ 810 ያህል የሚሊሻ አባላት ተመርቀዋል፡፡ በምረቃ ስነ ስርዓቱ ላይ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ቴንኩይ ጆክ እንዳሉት ÷ህግና ስርዓት መሬት…
የሀገር ውስጥ ዜና የሀረሪ ክልል ፣ የስልጤ ዞንና የጅግጅጋ ከተማ ነዋሪዎች ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የድጋፍ ሰልፍ እያካሄዱ ነው Feven Bishaw Feb 7, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የሀረሪ ክልል ፣ የስልጤ ዞንና የጅግጅጋ ከተማ ነዋሪዎች ሀገራዊ ለውጡን በመደገፍ የድጋፍ ሰልፍ እያካሄዱ ነው። የሀረሪ ክልል ነዋሪዎች በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ መንግስት አመራር የመጣውን ሀገራዊ ለውጥ በመደገፍ ነው…
ቢዝነስ በነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ላይ ክለሳ ተደረገ Feven Bishaw Feb 7, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ከዛሬ ጀምሮ እስከ የካቲት 30 ቀን 2013 ዓ.ም ባሉት ቀናት ውስጥ የነዳጅ ምርቶች ችርቻሮ መሸጫ ዋጋ ላይ ክለሳ መደረጉን የንግድ እና ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታውቋል። በዚህም መሠረት ፡- ቤንዚን 25 ብር ከ82 ሳንቲም…
የሀገር ውስጥ ዜና በሐዋሳ ከተማ በአላሙራ ተራራ ላይ ተከስቶ የነበረው የእሳት አደጋ በአካባቢው ህብረተሰብ ርብርብ በቁጥጥር ስር መዋሉ ተገለፀ Feven Bishaw Feb 7, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በሐዋሳ ከተማ አላሙራ ተራራ ላይ ለጌዜው መንስኤው ባልታወቀ ምክንያት ተከስቶ የነበረው የእሳት አደጋ በአካባቢው ህብረተሰብና በፀጥታ አካላት ርብርብ የከፋ ጉዳት ሳያደርስ በቁጥጥር ስር መዋሉ ተገለፀ፡፡ የእሳት አደጋው ምሽት 7 ሰዓት…
የሀገር ውስጥ ዜና ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ የቡሬ የተቀናጀ አግሮ ኢንዱስትሪ ፓርክን መረቁ Feven Bishaw Feb 7, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በዛሬው ዕለት የቡሬ የተቀናጀ አግሮ ኢንዱስትሪ ፓርክን መረቁ፡፡ በምረቃ ስነ ስርአቱ ላይ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ፣የአማራ ክልል ርእሰ መስተዳድር አቶ አገኘሁ ተሻገር እና ሌሎችም…
የሀገር ውስጥ ዜና የአማራ ክልል መንግሥት መሬት የማስለቀቅ ውሳኔ ውክልናን ለወረዳና ከተማ አስተዳደሮች ሰጠ Feven Bishaw Feb 7, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል መንግሥት "የህዝብን ጥቅም ለማሰጠበቅ" መሬት የማስለቀቅ ውሳኔ ውክልናን ለወረዳና ከተማ አስተዳደሮች ሰጥቷል። የክልሉ መንግስት ውሳኔ ተግባራዊ እንዲደረግም በክልሉ ርዕሰ መስተዳደር አቶ አገኘሁ ተሻገር…
የሀገር ውስጥ ዜና የዓለም ምግብ ፕሮግራም 400 ሚሊዮን ዶላር መድቦ ድጋፍ በማድረግ ላይ ይገኛል Feven Bishaw Feb 7, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም ምግብ ፕሮግራም ለትግራይ ክልል ሠብዓዊ ድጋፍ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ አገልግሎት እንደሚያቀርብ አስታወቀ። በመቀሌ የምግብ ማከማቻ መጋዘን 2 ነጥብ 5 ሚሊዮን ዜጎችን ለሁለት ወራት መመገብ የሚያስችል እህል መከማቸቱን…
የሀገር ውስጥ ዜና በትግራይ ክልል 1 ነጥብ 7 ሚሊዮን ዜጎች ሠብዓዊ ድጋፍ አግኝተዋል …ሚኒስትር ሙፈሪያት ካሚል Feven Bishaw Feb 7, 2021 0 አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል 1 ነጥብ 7 ሚሊዮን ዜጎች ሠብዓዊ ድጋፍ እንዲያገኙ መደረጉን የሠላም ሚኒስትር ሙፈሪያት ካሚል ገለጹ። በክልሉ 800 ሺህ ዜጎች የአልሚ ምግብ ድጋፍ ያስፈልጋቸዋል ብለዋል። ዳይሬክተር ዴቪድ ቤስሊን የተመራ…