ባለፉት 6 ወራት በሁሉም መስኮች የተመዘገቡት አፈጻጸሞች አበረታች መሆናቸውን ምክትል ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ ገለፁ
አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት 6 ወራት በሁሉም መስኮች የተመዘገቡት አፈጻጸሞች አበረታች እና ተስፋ ሰጪ ጅምሮች ከተማዋ ወደ ብልፅግና ለምታደርገው ጉዞ በእጅጉ የሚያግዙ መሆናቸውን ምክትል ከንቲባ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ ገለፁ።
የገጠሙን ችግሮችና ህዝባችን…