Fana: At a Speed of Life!

ፍርድ ቤቱ ዶክተር አዲስ ዓለም ባሌማ ላይ ተጨማሪ ምርመራ እንዲደረግ 12 ቀናት ለፖሊስ ፈቀደ

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) ፍርድ ቤቱ ዶክተር አዲስ ዓለም ባሌማ ላይ ተጨማሪ ምርመራ እንዲደረግ 12 ቀናት ለፖሊስ ፈቀደ። ዶክተር አዲስ ዓለም ባሌማ በተጠረጠሩበት ህገ መንግስቱን እና ህገ መንግስታዊ ስርአቱን በሃይል ለመናድ ሙከራ ወንጀል…

በመዲናዋ በህገወጥ መንገድ ተይዘው የነበሩ የቀበሌ ቤቶች ለችግር ለተጋለጡ የከተማዋ ነዋሪዎች ተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በህገወጥ እና በኢ-ፍትሃዊ መንገድ ተይዘው የነበሩ የቀበሌ ቤቶችን በማስለቀቅ ለተለያዩ ችግሮች ለተጋለጡ የከተማዋ ነዋሪዎች እየተላለፉ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ገለፁ፡፡ የከተማ አስተዳደሩ…

የግብርናውን ክፍለ ኢኮኖሚ ለማሻሻል ወደ ተግባር የገባው የሊዝ ፋይናንስ ስርዓት የኢትዮጵያን ነባራዊ ሁኔታ ከግምት ውስጥ ያስገባ ሊሆን እንደሚገባው ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የግብርናውን ክፍለ ኢኮኖሚ ለማሻሻል ወደ ተግባር የገባው የሊዝ ፋይናንስ ስርዓት የኢትዮጵያን ነባራዊ ሁኔታ ከግምት ውስጥ ያስገባ ሊሆን እንደሚገባው የግብርና ሚኒስቴር ጠየቀ። የግብርና ሚኒስቴር ከፋይናንስ ተቋማት ጋር በሊዝ ፋይናንስ…

በፕሪሚየር ሊጉ ቅዱስ ጊዮርጊስ እና ሀዲያ ሆሳዕና አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በቤትኪንግ የኢትዮጵያ ወንዶች ፕሪሚየር ሊግ 11 ኛ ሳምንት ዛሬ ረፋድ በተደረገ ጨዋታ ቅዱስ ጊዮርጊስና ሀዲያ ሆሳዕና 1ለ 1 በሆነ ውጤት ተለያይተዋል። ዳዋ ሁቴሳ ለሃዲያ ሆሳዕና ግቧን ሲያስቆጥር በተመሳሳይ ሄኖክ…

አስተዳደሩ በ6 ወር ውስጥ ከ596 ሚሊየን ብር በላይ ገቢ ሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ባለስልጣን በ6 ወር ውስጥ ከ596 ሚሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን አስታወቀ፡፡ በዚህም የእቅዱን 93 በመቶ ማሳካት መቻሉን ነው የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር አቶ አብዱሰላም መሐመድ የተናገሩት፡፡…

ብርጋዴል ጄነራል መአሾ ሀጎስ ስዩም የተመድ የደቡብ ሱዳን ሰላም ማስከበር ተልእኮ አዛዥ ሆነው ተሾሙ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ብርጋዴል ጄነራል መአሾ ሀጎስ ስዩም የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የደቡብ ሱዳን ሰላም ማስከበር ተልእኮ አዛዥ ሆነው ተሹመዋል፡፡ ብርጋዴር ጄነራል መአሾ ሀጎስ ስዩም በኢትዮጵያ አየር ኃይል ውስጥ ለ25 ዓመታት እንዲሁም በተባበሩት…

6ኛው ጠቅላላ ምርጫ ሰላማዊ ሆኖ እንዲከናወን ለጸጥታ ሁኔታዎች ቅድሚያ ተሰጥቶ እየተሰራ ነው – የክልል ርዕሳነ መስተዳድሮች

አዲስ አበባ ፣ ጥር 24 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) 6ኛው ጠቅላላ ምርጫ ሰላማዊ ሆኖ እንዲከናወን ለጸጥታ ሁኔታዎች ቅድሚያ ተሰጥቶ እየተሰራ መሆኑን የክልል ርዕሳነ መስተዳድሮች አስታወቁ ፡፡ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት የደቡብ ክልል ምክትል…