Fana: At a Speed of Life!

የአካል ጉዳተኞችን የእኩል ዕድል ተሳታፊነትና ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የሚያግዝ የተጠቃለለ ሕግ እየተዘጋጀነው-ዶ/ር ኤርጎጌ ተስፋዬ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 24፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የአካል ጉዳተኞችን የእኩል ዕድል ተሳታፊነትና ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የሚያግዝ የተጠቃለለ የአካል ጉዳተኞች ሕግ በመዘጋጀት ላይ መሆኑን የሠራተኛና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ዶክተር ኤርጎጌ ተስፋዬ ገለፁ። የአካል ጉዳተኞች ቀን በዛሬው እለት “አካል…

15ኛው የብሄር ብሄረሰቦች ቀን በኦሮሚያ ክልል ደረጃ በአዲስ አበባ ተከበረ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 24፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)15ኛው የብሄር ብሄረሰቦችና ህዝቦች ቀን በኦሮሚያ ክልል ደረጃ በዛሬው እለት በአዲስ አበባ ከተማ ተከበረ። በዓሉ “እኩልነትና ህብረ ብሄራዊነት ለጋራ ብልፅግና” በሚል መሪ ቃል ነው ተከብሮ የዋለው። በበዓሉ ላይ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ…

15ኛው የብሄር ብሄረሰቦች ቀን በዓል በባህርዳር ከተማ በውይይት እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 24 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) 15ኛው የብሄር ብሄረሰቦች ቀን በዓል ኢ-ህገመንግስታዊ እንቅስቃሴን ማስቆምና የህግ ማስከበር ተልዕኮ ለህብረ-ብሄራዊ አንድነታችን ያለው ፋይዳ በሚል መሪ ቃል በባህርዳር ከተማ በውይይት እየተከበረ ይገኛል፡፡ በውይይቱ የመከላከያ፣ የአማራ ልዩ…

የጁንታውን ቡድን አባላት ከማደኑ ጎን ለጎን የትግራይን ክልል ወደ መደበኛው ስርዓት መመለስ የሚያስችሉ ስራዎችን መስራት ይገባል – ምሁራን

አዲስ አበባ ፣ህዳር 22 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በህግ የሚፈለጉ የጁንታውን ቡድን አባላት ከማደኑ ጎን ለጎን የትግራይን ክልል ወደ መደበኛው ስርዓት ለመመለስ የሚያስችሉ ስራዎችን ተግባራዊ እያደረጉ መሄድ እንደሚገባ ምሁራን ተናገሩ፡፡ ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ያነጋገራቸው ምሁራን በክልሉ…

በአማራ ክልል የ8ኛ ክፍል ክልል አቀፍ ፈተና ከታህሳስ 12 እስከ 14 ቀን 2013 ዓ.ም ይሰጣል

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 22 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአማራ ክልል የ8ኛ ክፍል ክልል አቀፍ ፈተና ከታህሳስ 12 እስከ 14 ቀን 2013 ዓ.ም እንደሚሰጥ የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታወቀ፡፡ የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ ሀላፊ ዶክተር ይልቃል ከፋለ ለፋና ብሮድካስቲንግ እንደገለፁት ÷ ባለፈው ዓመት…

በአማዞን ደን ላይ የሚካሄደው ምንጣሮ ከፍተኛ ደረጃ ላይ መድረሱ ተነገረ

አዲስ አበባ ፣ህዳር 22 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በብራዚል በአማዞን ደን ላይ እየተካሄደ ያለው የደን ምንጣሮ ከፈረንጆቹ 2008 ጀምሮ በከፍተኛ ደረጃ መጨመሩን የሀገሪቱ ስፔስ ኤጀንሲ ገልጿል፡፡ በሃገሪቱ እየጨመረ የመጣው የእርሻ መስፋፋትና የእንስሳት ግጦሽ ለደን ምንጣሮው ዋነኛ ምክንያት…

በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የጨረር ህክምና መሳሪያ ተመርቆ አገልግሎት መስጠት ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 21፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ የመጀሪያው የጨረር ህክምና መሳሪያ ተመርቆ አገልግሎት መስጠት ጀመረ:: በጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ቀደም ሲል የካንሰር የጨረር ህክምና ይሰጥ የነበረ…

የትምህርት መረጃና አስተዳደር ስርዓትን ለማሻሻል እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ህዳር 21፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የትምህርት መረጃና አስተዳር ሥርዓትን ለማሻሻል እየተሰራ መሆኑን የትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የሚኒስቴሩ የትምህርት መረጃና አስተዳደር ስርዓት ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ተወካይ አቶ ሰብስብ ለማ እንዳሉት÷…

ሶቦና ሪል ስቴት እና ኮንስትራክሽን አክሲዮን ማህበር 4 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር የሚገመት ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 21፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሶቦና ሪል ስቴት እና ኮንስትራክሽን አክሲዮን ማህበር 4 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር ግምት ያላቸው 100 ሰንጋዎችን እና 150 በግ እና ፍየል ለሀገር መከላከያ ሰራዊት ድጋፍ አደረገ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር…

በ2012 ዓ.ም ተመራቂ ለነበሩ ተማሪዎች ከነገ ጀምሮ ጥሪ ይደረጋል

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 20 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የተቋረጠዉን መደበኛ የገጽ-ለገጽ ትምህርትና ሥልጠናም ኮቪዲ-19ን በመከላከልን የሚከናወንበት ወቅት ላይ መደርሱንም የሳይንስ እና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡…