Fana: At a Speed of Life!

የመከላከያ ሰራዊት ሒዋነ ከተማን ከጁንታው እጅ ማስለቀቁን ሌተናል ጄኔራል ባጫ ደበሌ ተናገሩ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 18 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የመከላከያ ሰራዊቱ የራያ ግንባር ሒዋነ ከተማን ከጁንታው እጅ ማስለቀቁን ሌተናል ጄኔራል ባጫ ደበሌ ተናገሩ፡፡ ሌተናል ጄኔራል ባጫ ደበሌ ዛሬ በሰጡት መግለጫ አሁን ላይ የጁንታው ቡድን ወደ ዐዲ ጉደም መሸሹን…

ሰራዊቱ መቐለን እና የወንጀለኛው ጁንታ ቡድን አባላትን ለመቆጣጠር የሚያስችሉ ስትራቴጂክ ቦታዎችን ያዘ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 18 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የሃገር መከላከያ ሰራዊት መቐለን እና የወንጀለኛው ጁንታ ቡድን አባላትን ለመቆጣጠር የሚያስችሉ ስትራቴጂክ ቦታዎች መያዙን አስታወቀ። የትግራይ ህዝብ ከመጀመሪያው ዕለት አንስቶ ለመከላከያ ሰራዊት ወገንተኝነቱን አሳይቷል። የሃገር…

ቋሚ ኮሚቴው ኮሮና ቫይረስን ለመከላከል በትኩረት እየተሰራ መሆኑን ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 18፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የሴቶች፣ ህጻናትና ማኅበራዊ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የሴቶች፣ ህጻናትና ወጣቶች ጉዳይ ሚኒስቴር የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን በመከላከልና መቆጣጠር ረገድ እያከናወናቸው ያሉ ስራዎችን አስመልክቶ የመስክ ምልከታ…

የአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ እና የሳሲጋ ወረዳ ነዋሪዎች ለሃገር መከላከያ ሰራዊት ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 18፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ እና በኦሮሚያ ክልል በምስራቅ ወለጋ ዞን የሳሲጋ ወረዳና የአከባቢው ነዋሪዎች ለሃገር መከላከያ ሰራዊት ድጋፍ አድርገዋል፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ህግን ለማስከበር ራሱን…

በቤልጂየም የኢትዮጵያ ኤምባሲ የቡና ንግድ ማስተዋወቂያ ውይይት አዘጋጀ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 18፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በቤልጂየም የኢትዮጵያ ኤምባሲ የቡና ንግድ ማስተዋወቂያ ውይይት አዘጋጀ፡፡ “የኢትዮጵያን ቡና በቤልጂየምና በሉክዘምበርግ ማስተዋወቅ” በሚል ርዕስ የተዘጋጀው ማስተዋወቂያ ዓላማ የቤልጂየምና ሉክዘምበርግ ኩባንያዎች…

አቶ ሙስጠፌ መሃመድ ከደኖድ ወረዳ ነዋሪዎች ጋር እየተወያዩ ነው

አዲስ አበባ፣ ህዳር 18፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሶማሌ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሃመድ ከደኖድ ወረዳ ነዋሪዎች ጋር እየተወያዩ ነው። በምክትል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ሙስጠፌ መሃመድ የተመራ የክልሉ ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች ልዑክ ወደ ዶሎ ዞን ደኖድ ወረዳ…

ዶናልድ ትራምፕ በምርጫው መሸነፋቸውን ሊቀበሉ እንደሚችሉ ፍንጭ ሰጡ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 18፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ በምርጫው መሸነፋቸውን ሊቀበሉ እንደሚችሉ ተናገሩ፡፡ ፕሬዚዳንት ትራምፕ በምርጫው በጆ ባይደን መሸነፋቸውን አምነው ሊቀበሉና ነጩን ቤተ መንግስት ሊለቁ እንደሚችሉ ፍንጭ ሰጥተዋል፡፡ ፕሬዚዳንቱ ከጋዜጠኞች…