Fana: At a Speed of Life!

በአቶ ልደቱ አያሌው ላይ ዐቃቤ ህግ ያቀረበው ሁለተኛው ክስ እንዲሻሻል ፍርድ ቤቱ አዘዘ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአቶ ልደቱ አያሌው ላይ ዐቃቤ ህግ ያቀረበው ሁለተኛው ክስ እንዲሻሻል ፍርድቤቱ አዘዘ፡፡ አቶ ልደቱ አያሌው በተከሰሱበት ሁለተኛው ህገመንግስቱን ለማፍረስ በማሰብ የሽግግር ሰነድ ማዘጋጀት ወንጀል የቀረበባቸው ክስ…

የቤንች ሸኮ ዞን ነዋሪዎች ለሀገር መከላከያ ሠራዊት ከ8 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የህወሓት ጽንፈኛ ቡድንን የሚያወግዝና መከላከያ ሰራዊትን የሚደግፍ ሰልፍ በቤንች ሸኮ ዞን ሚዛን አማን ከተማ ተካሄደ። ሰልፉ ከቤንች ሸኮ ዞን ስድስት ወረዳዎችና ሁለት ከተማ አስተዳደሮች የተውጣጡ ነዋሪዎች…

የዓለም ህፃናት ቀን በሃዋሳ ከተማ ተከበረ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የዓለም ህፃናት ቀን በዓለም ለ31ኛ ጊዜ በኢትዮጵያ ለ15ኛ ጊዜ በሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት በሃዋሳ ከተማ ተከበረ፡፡ በዓሉ የተከበረው ትውልድን እንቅረፅ ሃገርን እንገንባ በሚል መሪ ቃል ነው፡፡ የዓለም ህፃናት ቀን…

ኮሚሽኑ የካርጎ ትራኪንግ አገልግሎት ለማሻሻል ስምምነት ተፈራረመ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የጉምሩክ ኮሚሽን የካርጎ ትራኪንግ አገልግሎትን ዘመኑ በደረሰበት ቴክኖሎጂ ለመደገፍ ከትሬድ ማርክ ኢስት አፍሪካ ኩባንያ ጋር ስምምነት ተፈራርሟል፡፡ ስምምነቱን የጉምሩክ ኮሚሽነር አቶ ደበሌ ቃበታ እና የትሬድ ማርክ ኢስት አፍሪካ ኩባንያ ተወካይ…

የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ከዓለም አቀፉ ፋይናንስ ኮርፖሬሽን ጋር በጋራ መስራት በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ ተወያየ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ ሳንዶካን ደበበ ከዓለም አቀፉ ፋይናንስ ኮርፖሬሽን ቀጠናዊ ማናጀር ሼክ…

በኦሮሚያ ክልል የአራት ዞን ነዋሪዎች ለመከላከያ ሰራዊት 530 ሰንጋዎችን እና ከ13 ነጥብ 3 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 10፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኦሮሚያ ክልል የምስራቅ ሃረርጌ፣ የባሌ፣ የጅማ እና የጉጂ ዞን ነዋሪዎች ለመከላከያ ሰራዊት 530 ሠንጋዎችን እና ከ13 ነጥብ 3 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረጉ። ከአራቱም ዞኖች የተወከሉ አባ ገዳዎች፣ የሃይማኖት…

የምዕራብ አርሲ ዞን ነዋሪዎች ለመከላከያ ሰራዊት ያደረጉትን ድጋፍ አስረከቡ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 10፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የምዕራብ አርሲ ዞን ነዋሪዎች ከ900 በላይ የእርድ ከብቶችንና ከ700 ኩንታል በላይ የምግብ እህል ለኢፌዴሪ የሀገር መከላከያ ሰራዊት ድጋፍ አድርገዋል፡፡ የዞኑ ነዋሪዎች በአጠቃላይ 520 ሰንጋዎች፣ 350 በጎች፣ 60 ፍየሎች፣…