የዜና ቪዲዮዎች የህዉኋት አይን ያወጣዉ የሃገር ክህደት እና ዉንብድና ከትላንት እስከ ዛሬ ምን መልክ አለዉ…? የህግ እና የታሪክ ምሁር የሆኑት ዶ/ር አልማዉ ክፍሌ Feven Bishaw Nov 20, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=7LyIInudefc
የዜና ቪዲዮዎች መንግስት ህግ ለማስከበር እየወሰደ ባለው እርምጃ በቁጥጥር ሰር የዋሉ ጽንፈኛ ታጣቂ ቡድኑ አባላት ወደ ሁኔታው የገቡት ተገደው መሆኑን ተናግረዋል Feven Bishaw Nov 20, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=owHAaYRDc1M&t=21s
የሀገር ውስጥ ዜና የህወሃት የጥፋት ቡድን በሰሜን ዕዝ ላይ የፈፀመውን ክህደት የትግራይ ተወላጅ የመከላከያ ሰራዊት አባላት አወገዙ Feven Bishaw Nov 20, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የህወሃት የጥፋት ቡድን በሰሜን ዕዝ የአገር መከላከያ ሰራዊት ላይ የፈፀመውን ክህደት የትግራይ ተወላጅ የመከላከያ ሰራዊቱ አባላት አወገዙ። በአዲስ አበባ የሚገኙ የትግራይ ተወላጅ የመከላከያ ሰራዊት አባላት የህወሃት…
የዜና ቪዲዮዎች የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት አክሱምን ፣አድዋንና የአዲግራትን ዙሪያ ተቆጣጠረ Feven Bishaw Nov 20, 2020 0 https://www.youtube.com/watch?v=9fqZUZikBtY
የሀገር ውስጥ ዜና በ24 ሰዓታት 452 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው የ13 ሰዎች ህይወት አልፏል Feven Bishaw Nov 20, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ በተደረገው 5 ሺህ 488 የላብራቶሪ ምርመራ 452ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል። በአጠቃላይ በኢትዮጵያ ቫይረሱ በምርመራ የተገኘባቸው ሰዎች ቁጥር 104 ሺህ 879…
የሀገር ውስጥ ዜና የወላይታ ዞን ነዋሪዎች እና ተቋማት ለመከላከያ ሰራዊት ከ11 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረጉ Feven Bishaw Nov 20, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የወላይታ ዞን ነዋሪዎች እና ተቋማት ለሀገር መከላከያ ሰራዊት በገንዘብና በዓይነት ከ11 ሚሊየን ብር በላይ ድጋፍ አደረጉ፡፡ የወላይታ ዞን አስተዳደር የተለያዩ ህብረተሰብ ክፍሎችንና ተቋማትን በማስተባበር ነው 11…
የሀገር ውስጥ ዜና በምስራቅ አፍሪካ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 207 ሺህ 454 ደረሰ Feven Bishaw Nov 20, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በምስራቅ አፍሪካ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 207 ሺህ 454 ደረሰ፡፡ በምስራቅ አፍሪካ ከሚገኙ ሰባት ሃገራት ውስጥ በኢትዮጵያ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከፍተኛ ነው፡፡ በዚህም በኢትዮጵያ…
የሀገር ውስጥ ዜና የሶዶ -ኦሞ ወንዝ የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክት ግንባታ ስራ 76 በመቶ ተጠናቀቀ Feven Bishaw Nov 20, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) 76 ኪሎ ሜትር የሚረዝመው የሶዶ -ኦሞ ወንዝ የመንገድ ግንባታ ፕሮጀክት ግንባታ ስራ 76 በመቶ ተጠናቀቀ፡፡ ፕሮጀክቱ ከሶዶ ከተማ 7 ኪሎ ሜትር ላይ በመነሳት ኦሞ ወንዝ ላይ የሚያበቃ ሲሆን ግንባታው በሚጠናቀቅበት ወቅት ወደ…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ እና ፊንላንድ ከ824 ሚሊየን ብር በላይ የድጋፍ ስምምነት ተፈራረሙ Feven Bishaw Nov 20, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያ እና ፊንላንድ ከ 824 ሚሊየን ብር በላይ የድጋፍ ስምምነት በዛሬው ዕለት መፈራረማቸውን የገንዘብ ሚኒስቴር አስታወቀ። ድጋፉ ለአራተኛው ዙር ማህበረሰብ አቀፍ የንፁህ ውሃ እና ንፅህና አቅርቦት እንደሚውል ነው…
የሀገር ውስጥ ዜና ም/ከንቲባ አዳነች አቤቤ ቀጨኔ የሴት ህጻናት ማቆያና ማቋቋሚያ ተቋም የሚገኙ ህጻናትን ጎበኙ Feven Bishaw Nov 20, 2020 0 አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ ቀጨኔ የሴት ህጻናት ማቆያና ማቋቋሚያ ተቋም የሚገኙ ህጻናትን ጎብኝተዋል፡፡ ምክትል ከንቲባዋ እንዳሉትም ለህጻናት ፍቅር ልናሳያቸው፣ ልንንከባከባቸው፣ በመልካም መንገድ…