Fana: At a Speed of Life!

የወላይታ ፣ ጋሞና ጎፋ ህዝቦች እያጋጠሙ ያሉ የግጭት ሙከራዎችን በተደጋጋሚ በመከላከል የሰላም ፈላጊነታቸውን በተግባር እያሳዩ መሆናቸውን የዞኖቹ አመራሮች…

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 27፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) የወላይታ ፣ ጋሞና ጎፋ ህዝቦች እያጋጠሙ ያሉ የግጭት ሙከራዎችን በተደጋጋሚ በመከላከል የሰላም ፈላጊነታቸውን በተግባር እያሳዩ መሆናቸውን የዞኖቹ አመራሮች ገለፁ በደቡብ ክልል የወላይታ ፣ የጋሞና የጎፋ ዞኖች አመራሮች እንዲሁም የዞኖቹ ተወላጅ የሆኑ…

በ10 ዓመቱ የፍትህ ዘርፍ መሪ የልማት እቅድ ወንጀልና የወንጀል ስጋትን መቀነስ፣ የሰብዓዊ መብት ማክበርና ማስከበር እና የህግ ተገዥነትን ማሳደግ ትኩረት…

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 27፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) 10 ዓመት የፍትህ ዘርፍ መሪ የልማት እቅድ ላይ የኢፌዴሪ ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ እና የፕላንና ልማት ኮሚሽን ባዘጋጁት ውይይት ተካሄደ። በውይይት ላይ እቅዱ በጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ወ/ሮ አዳነች አቤቤ ቀርቦ ዉይይት ተካሂዶበታል፡፡ ጠቅላይ ዓቃቤ ህጓ…

በአዲስ አበባ 102 ህገ-ወጥ ሽጉጦችና ሌሎች የጦር መሳሪያዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 27፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ)በአዲስ አበባ ከተማ 102 ህገ-ወጥ ሽጉጦችና ሌሎች የጦር መሳሪያዎች መያዙን የፌደራል ፖሊስ አስታወቀ። የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን የኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር ጀይላን አብዲ እንደተናገሩት፤ በመዲናዋ በተለምዶ ኮልፌ 18 ማዞሪያ እና ሰሜን ማዘጋጃ’ በሚባሉ…

የብልጽግና ፓርቲ ለክልልና ከተማ አስተዳደር የፓርቲው ጽ/ቤቶች የኮሮና ቫይረስ መከላከያ ቁሳቁሶችን አስረከበ

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 27፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ፓርቲ ለክልልና ከተማ አስተዳደር የፓርቲው ፅህፈት ቤቶች የኮሮና ቫይረስ መከላከያ ቁሳቁሶችን አስረከበ፡፡ ዋና ጽህፈት ቤቱ 98 ሺህ ማስኮችንና 24 የሙቀት መለኪያዎችን ነው ለክልልና ከተማ አስተዳደር ጽህፈት ቤት ሃላፊዎች ያስረከበው፡፡…

ከነሃሴ ወር የመጨረሻ ሳምንት በፊት ምንም አይነት የቀጣይ አመት የትምህርት ምዝገባ ማካሄድ የተከለከለ ነው- የትምህርት ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 27፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) ከነሃሴ ወር የመጨረሻ ሳምንት በፊት ምንም አይነት የቀጣይ አመት የትምህርት ምዝገባ ማካሄድ የተከለከለ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አስታወቀ። ሚኒስቴሩ እንዳስታወቀው አንዳንድ የግል ትምህርት ቤቶች ወላጆችን እያስገደዱ ምዝገባ በማካሄድ ላይ ይገኛሉ፡፡…

ማይክሮሶፍት የቲክቶክ የአሜሪካ ድርሻን ለመግዛት ድርድሩን ሊቀጥል ነው

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 27፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ቲክቶክ መተግበሪያ ከአሜሪካ ሊታገድ ይችላል ማለታቸውን ተከትሎ ማይክሮሶፍት የቲክቶክ የአሜሪካ ድርሻን ለመግዛት ሲያደርገው የነበረውን ድርድር ማቋረጡ የሚታወስ ነው። የማይክሮስፍት ሃላፊ ሳትያ ናዴላ…

ተቋርጦ የነበረው የታላቁ ሕዳሴ ግድብ የሶስትዮሽ ድርድር ዛሬ ይቀጥላል

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 27፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ ህብረት የሚመራውና ለጊዜው ተቋርጦ የነበረው የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የሶስትዮሽ ድርድር ዛሬ እንደሚቀጥል የውሃ መስኖ እና ኢነርጂ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ሚኒስቴሩ እንደገለፀውም በአፍሪካ ህብረት መሪነት ለ11 ቀናት ሲካሄድ…

በደቡብ አፍሪካ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከግማሽ ሚሊየን አልፏል

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 27፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ አፍሪካ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር ከግማሽ ሚሊየን መብለጡ ተገለፀ፡፡ በሃገሪቱ በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 511 ሺህ 485 የደረሰ ሲሆን ÷8 ሺህ 366 ሰዎችም ለህልፈት ተዳርገዋል ነው የተባለው፡፡ በዚህም ከአፍሪካ…

ቻይና የኮሮና ቫይረስ የህክምና ቡድን ወደ ሆንግ ኮንግ ላከች

አዲስ አበባ፣ ሃምሌ 27፣ 2012(ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና የኮሮና ቫይረስ የህክምና ቡድን ወደ ሆንግ ኮንግ ላከች፡፡ የህክምና ቡድኑ 60 ዓባላትን የያዘ ሲሆን 7 የጤና ባለስልጣናትም ተካተውበታል፡፡ ቻይና ወደ ሆንግ ኮንግ ከኮሮና ቫይረስ ወረርሽኝ በኋላ የህክምና ባለሙያ ቡድን ስትልክ ይህ…