Fana: At a Speed of Life!

ተጨማሪ 250 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ ሲገኝባቸው የ8ሰው ህይወት አልፏል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰአታት ለ5 ሺህ 414 ሰዎች የላቦራቶሪ ምርመራ ተደርጎ 250 ሰዎች የኮሮና ቫይረስ እንደተገኘባቸው የጤና ሚኒስትሯ ዶክተር ሊያ ታደሰ አስታወቁ ፡፡ ሚኒስትሯ በፌስ ቡክ ገጻቸው ባሰፈሩት ፅሁፍ ቫይረሱ የተገኘባቸው 158…

ለአካል ጉዳተኞች ኮሮናን ለመከላከል እንዲያግዝ 320 ሺህ ብር የሚገመት የቁሳቁስ ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሠራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ከኢትዮጵያ አካል ጉዳተኞች እና የልማት ማዕከል (ኢ ሲ ዲ ዲ) ጋር በመተባበር ድጋፍ የአካል ጉዳተኞች የኮሮና ወረርሽኝን ለመከላከል የሚያግዝ 320 ሺህ ብር የሚገመት የንፅህና መጠበቂያ እና የምግብ ግብዓት ድጋፍ…

በአስገድዶ መድፈር ወንጀል የተከሰሱ ግለሰቦች ከ11 እስከ 25 ዓመት በሚደርስ እስራት ተቀጡ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በአስገድዶ መድፈር ወንጀል የተከሰሱ ግለሰቦች በ25 እና በ በ11 ዓመት ከ9 ወር ፅኑ እስራት ተቀጡ፡፡ የ64 ዓመቱ ተከሳሽ ነሐሴ ወር 2011 ዓ.ም በአዲስ አበባ በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ዕድሜያቸው ስምንት እና ዘጠኝ አመት የሆኑ ሁለት ሴት…

ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብን ሂደት የተመለከተ ውይይት ነገ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብን ሂደት የተመለከተ እና “ግድቡ የኔ ነው’’ በሚል መሪ ቃል ነገ የበይነ መረብ ውይይት እንደሚካሄድ በደቡብ አፍሪካ የኢትዮጵያ ኤምባሲ አስታወቀ። ኤምባሲው ዛሬ እንዳስታወቀው በውይይቱ በደቡብ አፍሪካና ኤምባሲው…

ዋተር ኤድ፣ ሴቭ ዘ ቺልድረን እና ዩኒሴፍ በኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል የሚያስችል ፕሮጀክት ይፋ አደገሩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ዋተር ኤድ፣ ሴቭ ዘ ቺልድረን እና ዩኒሴፍ በኢትዮጵያ የኮሮና ቫይረስ ለመከላከል የሚያስችል ፕሮጀክት ይፋ አደገሩ ፡፡ ፕሮጀክቱ በቪዲዮ ኮንፍረንስ በይፋ በተጀመረበት ወቅት የውሃ ፣ መስኖ እና ኢነርጂ ሚኒስቴር እና የጤና ሚኒስቴር የስራ…

የአርባ ምንጭ የኮሮና ምርመራ ማዕከል እና አምቦ ዩኒቨርስቲ የኮሮና ቫይረስ ምርመራ ማእከል ስራ ጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአርባ ምንጭ የኮሮና ምርመራ ማዕከል እና አምቦ ዩኒቨርስቲ የኮሮና ቫይረስ ምርመራ ማእከል ስራ ጀመሩ፡፡ ከተከፈተ ቀናትን ያስቆጠረው የአርባ ምንጭ የኮሮና ምርመራ ማዕከል ደረጃውን የጠበቀ ምርመራ ለማድረግ የሚያስችሉ ቁሳቁሶችን በሟሟላት ሂደት ላይ…

ኢትዮጵያ፣ ግብጽና ሱዳን ልዩነታቸውን በውይይት እንዲፈቱ የአፍሪካ ህብረት ድጋፍ እንደሚያደርግ ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ኢትዮጵያ፣ ግብጽና ሱዳን ከታላቁ የህዳሴ ግድብ ግንባታ ጋር በተያያዘ ያላቸውን ልዩነት በውይይት እንዲፈቱ የአፍሪካ ህብረት አስፈላጊውን ድጋፍ እንደሚያደርግ የህብረቱ ኮሚሽን ሊቀ መንበር ሙሳ ፋኪ ማህማት ገልጸዋል። ሙሳ ፋኪ ማህመት…

ትራምፕ የሃገሪቱን ጠቅላይ ፍርድ ቤት ኦባማ ኬርን እንዲያቋርጥ ጠየቁ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ የሃገሪቱን ጠቅላይ ፍርድ ቤት ለበርካታ አሜሪካውያን የጤና መድህን ሽፋን የሚሰጠውን ኦባማ ኬር እንዲያቋርጥ ጠየቁ፡፡ ፕሬዚዳንቱ ኦባማ ኬር ኢኒሼቲቭ መንግስትን ከፍተኛ ወጪ የሚያስወጣ ነው በማለት ፍርድ ቤቱ…