ሶማሊያ በህዳሴው ግድብ ላይ የኢትዮጵያን አቋም ትደግፋለች – በኢትዮጵያ የሶማሊያ አምባሳደር አብዲሃኪም
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 19፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ሶማሊያ ኢትዮጵያ በታላቁ ህዳሴ ግድብ ላይ የኢትዮጵያን አቋም እንደምትደግፍ በኢትዮጵያ የሶማሊያ አምባሳደር አብዲሃኪም አብዱላሂ ኦማር ተናገሩ፡፡
አምባሳደሩ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር በነበራቸው ቆይታ የህዳሴው ግድብ ለኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን…