Fana: At a Speed of Life!

አቶ ጥላሁን ከበደ የደቡብ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት ኃላፊ ሆነው ተሾሙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 27፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አቶ ጥላሁን ከበደ የደቡብ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት ኃላፊ በመሆን ተሾሙ፡፡ አቶ ጥላሁን ከበደ በትምህር ዝግጅት ሁለተኛ ድግሪ ያላቸው ሲሆን፥ በቀድሞ የጋሞ ጎፋ ዞን ከወረዳ አመራሪነት አንስቶ ዞን ዋና አስተዳዳሪነት አገልግለዋል።…

ዶክተር ሁሴን ሀሺ ቃሲም የሶማሌ ክልል የፍትህና ፀጥታ ቢሮ ኃላፊ ሆነው ተሾሙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የሶማሌ ክልል ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ ሙስጠፌ ሞሃመድ ዶክተር ሁሴን ሀሺ ቃሲምን የክልል የፍትህ እና ፀጥታ ቢሮ ሃላፊ አድርገው ሾሙ፡፡ ዶክተር ሁሴን በፐብሊክ ፖሊሲ የዶክተሬት ዲግሪ ያገኙ…

ጥቅም ላይ እንዳይውሉ የተከለከሉ የእጅ ንጽህና መጠበቂያዎች

አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 25 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ምግብና መድኃኒት ባለስልጣን ሳይመዘገቡና የብቃት ማረጋገጫ ፍቃድ ሳያገኙ የተለያዩ ግለሰቦችና ተቋማት በህገ ወጥ መልኩ የእጅ ንጽህና መጠበቂያ (Hand sanitizers) ነው በማለት አምርተው ገበያ ላይ እያቀረቡ በመሆናቸው ህብረተሰቡ…

የአማራክልል ገቢዎች  የኮሮና ቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል ግብር ከፋዮች በባንክ በኩል ግብር እንዲከፍሉ አመቻቸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአማራክልል ገቢዎች ቢሮ የኮሮና ቫይረስ ለመከላከል ግብር ከፋዮች በባንክ በኩል ግብር እንዲከፍሉ አመቻቸ፡፡ የቢሮው  ሀላፊ ወይዘሮ ብዙአየሁ ቢያዝን   የነጋዴው  ማህበረሰብም  ከኮሮና ቫይረስ ለመጠበቅ  የባንክ መስኮት  አገልግሎት  ለመስጠት…