ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን በመዲናዋ የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል ኮሚቴ አቋቁሞ እየሰራ ነው
አዲስ አበባ ፣ መጋቢት 9፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን በመዲናዋ የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል በልዩ ሁኔታ ኮሚቴ አቋቁሞ እየሰራ መሆኑን አስታወቀ።
ኮሚቴው የውሃ እና ፍሳሽ ስራውን የሚቆጣጠር፣ የሚከታተል፣ የባለስልጣን መስሪያ ቤቱ ሰራተኞች ደህንነት ላይ የግንዛቤ…