Fana: At a Speed of Life!

ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ኬንያ ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣  መጋቢት 4፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ በናይሮቢ ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ጋር ተወያዩ። በኬንያ ናይሮቢ የስራ ጉብኝት እያደረጉ ያሉት ፕሬዚዳንቷ በኬንያ ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያን የዳያስፖራ አባላት ጋር በተለያዩ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ውይይት አድርገዋል።…