Fana: At a Speed of Life!

ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ከዓለም አቀፉ የትምህርት አጋርነት ዋና ስራ አስፈጻሚ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ ከዓለም አቀፉ የትምህርት አጋርነት ዋና ስራ አስፈጻሚ አሊስ ኦልብራይት ጋር ተወያዩ። በውይይታቸው ወቅት በኢትዮጵያና በዓለም አቀፉ የትምህርት አጋርነት መካከል የተፈጠረው ጠንካራ አጋርነት ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት…

ከባዕድ ነገር ጋር የተቀላቀለ ዱቄት እና ሊጥ ተያዘ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 30 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ከባዕድ ነገር ጋር የተቀላቀለ 36 ኩንታል ዱቄት እና 25 በርሜል ሊጥ ተያዘ። በቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 11 ልዩ ስሙ ጎሮ አደባባይ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ከባዕድ ነገር ጋር ተተቀላቅሎ የተዘጋጀ የጤፍ ዱቄትና እንጀራ ተይዟል። በወቅቱም…

በትራንስፖርት ባለስልጣን እና በቴክኖሎጂና ኢኖቬሽን ኢንስቲትዩት መካከል የመግባቢያ ሰነድ ተፈረመ

 አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በፌደራል ትራንስፖርት ባለስልጣን እና በቴክኖሎጂና ኢኖቬሽን ኢንስቲትዩት መካከል የተቀናጀ የትራንስፖርት አስተዳደር ስርዓትን ማስተግበር የሚያስችል የመግባቢያ ሰነድ ተፈረመ። ስምምነቱን የፌደራል ትራንስፖርት ባለስልጣን…

የአፋር ክልል ያሰለጠናቸውን የልዩ ኃይል አባላት አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፋር ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ያሰለጠናቸውን የክልል ልዩ ኃይል አባላት አስመረቀ። ኮሚሽኑ የልዩ ሃይል አባላቱን ለአራት ወራት ነው አሰልጥኖ ያስመረቃቸው። በምረቃ ስነ ስርዓቱ ላይ…

በጣሊያን በኮሮና ቫይረስ የሞቱ ሰዎች ቁጥር 366 ደረሰ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በጣሊያን በኮሮና ቫይረስ የሞቱት ሰዎች ቁጥር 366 ደረሰ። በትናንትናው ዕለት ብቻም 133 ሰዎች በቫይረሱ ምክንያት ለህልፈት ተዳርገዋል። በሰሜናዊ ጣሊያን ብቻ 16 ሚሊየን ሰዎች በለይቶ ማቆያ ውስጥ ክትትል እየተደረገላቸው ሲሆን፥ ከ7 ሺህ…

ብሩክታዊት ጌታሁን (ቤቲ ጂ) የተባበሩት መንግስታት የስደተኞች ጉዳይ የበጎ ፈቃድ አምባሳደር ሆና ተመረጠች

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 27፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ድምጻዊት እና የሙዚቃ ፀሃፊ ብሩክታዊት ጌታሁን (ቤቲ ጂ) ዛሬ የተባበሩት መንግስታት የስደተኞች ጉዳይ የበጎ ፈቃድ አምባሳደር ሆና ተመርጣለች፡፡ በዓለም አቀፍ እና በሃገር አቀፍ ደረጃ እየተከበረ የሚገኘውን የሴቶችን ቀን ምከንያት በማድረግ…

የመንግስት ፖሊሲ እና ስትራቴጂዎችን ለማሳካት በትኩረት መስራት ይገባል – አቶ ታገሰ ጫፎ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 27 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በየደረጃው የሚገኙ አመራሮች የሕግ የበላይነትን በማስከበር የመንግስትን ፖሊሲ እና ስትራቴጂዎችን ለማሳካት ትኩረት ሰጥተው ሊሰሩ እንደሚገባ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዋና አፈ ጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎ ተናገሩ። አፈ ጉባኤው በአርባ ምንጭ…

የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 16ኛ ሳምንት ጨዋታዎች በሳምንቱ መጨረሻ ቀናት ይካሄዳሉ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 27፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 16ኛ ሳምንት ጨዋታዎች በሳምንቱ መጨረሻ ቀናት ይካሄዳሉ። የፕሪሚየር ሊጉ 2ኛ ዙር ከሁለት ሳምንታት እረፍት በኋላ ነገ እና ከነገ በስቲያ ቀጥሎ የሚካሄድ ይሆናል። ቅዳሜ ኢትዮጵያ ቡና ከስሁል ሽረ እንዲሁም ፋሲል…