Fana: At a Speed of Life!

ግለሰብን በማገት ሊብሬውን በመቀየር መኪናውን ሊነጥቁ ነበር የተባሉ ተከሳሾች እንዲከላከሉ ብይን ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኡስታዝ አቡበከር ሁሴን የተባለ ግለሰብን በማገት ሊብሬውን በመቀየር መኪናውን ሊነጥቁ ነበር የተባሉ አምስት ተከሳሾች እንዲከላከሉ ብይን ተሰጠ። የዐቃቤ ህግ ማስረጃን መርምሮ ተከሳሾቹ እንዲከላከሉ ብይን የሰጠው የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ…

የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ከ20 ቢሊየን ዶላር በላይ የወጪ ንግድ ምርት የማመንጨት አቅም እንዳለው ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ከ20 ቢሊየን ዶላር በላይ የወጪ ንግድ ምርት የማመንጨት አቅም እንዳለው ተጠቁሟል፡፡ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) የተጠሪ ተቋማትን የ2016 በጀት ዓመት አፈጻጸምን ገምግመዋል። በወቅቱም÷…

ኢትዮ ቴሌኮም 93 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር ገቢ አገኘ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም በ2016 በጀት ዓመት 93 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር ገቢ ማግኘቱን አስታወቀ። የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍሬህይወት ታምሩ የበጀት ዓመቱን የሥራ አፈጻጸም በተመለከተ መግለጫ ሰጥተዋል። በመግለጫቸውም ኩባንያው በዓለም ካሉ 778…

የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና መሰጠት ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2016 ዓ.ም ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት መልቀቂያ የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና መሰጠት ጀምሯል። በዛሬው ዕለት የ12ኛ ክፍል የማህበራዊ ሳይንስ ተፈታኝ ተማሪዎች በዩኒቨርሲቲዎች ፈተናቸውን እየወሰዱ መሆኑ ታውቋል፡፡ ፈተናውን በይፋ ያስጀመሩት…

ከሰልን ሲጠቀሙ መወሰድ ያለባቸው ጥንቃቄዎች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በተለይም ቀዝቃዛ የአየር ሁኔታ ሲኖር ከሰልን በአማራጭ የኃይል ምንጭነት መጠቀም የተለመደ ተግባር ነው፡፡ በመሆኑም ከሰልን ሰዎች ለተለያየ አገልግሎት ሲጠቀሙ ተገቢውን ጥንቃቄ ማድረግ እንዳለባቸው ባለሙያዎች ይመክራሉ፡፡ ምክንያቱም አስፈላጊው…

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የወባ ጫና ያለባቸውን አካባቢዎች በመለየት እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የወባ ጫና ያለባቸው አካባቢዎች ተለይተው የተለያዩ ስራዎች እየተሰሩ መሆኑን የክልሉ ጤና ቢሮ ገለፀ፡፡ የቢሮው ኃላፊ አቶ ኢብራሂም ተማም ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት÷ በክልሉ ሁሉም ዞኖች የወባ ስርጭት…

የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባውን እያካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት 13ኛ መደበኛ ስብሰባውን በወላይታ ሶዶ ከተማ እያካሄደ ይገኛል። የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ÷ መድረኩ ለስራ ምቹ የሆነ ክልል ከመፈጠር አኳያ በበጀት ዓመቱ የተሰሩ ስራዎችን ለመገምገም እና…

በኦሮሚያ ክልል በተለያዩ አካባቢዎች የተገነቡ የልማት ፕሮጀክቶች እየተመረቁ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በተለያዩ አካባቢዎች የተገነቡ የልማት ፕሮጀክቶች እየተመረቁ ነው፡፡ በሸገር ከተማ ገፈርሳ ጉጄ፣ ቡራዩና መልካ ኖኖ ክፍለ ከተሞች የተገነቡ የተለያዩ የልማት ፕሮጀክቶች በዛሬው ዕለት ተመርቀዋል። በምረቃ ሥነ-ሥርዓቱ የጨፌ ኦሮሚያ…

በመዲናዋ የንግድ ሥርዓትን ተላልፈው የተገኙ 21 ሺህ የንግድ ተቋማት ታሸጉ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የንግድ ሥርዓትን ተላልፈው የተገኙ 21 ሺህ የንግድ ተቋማት እንደታሸጉ፣ ምርታቸው ከገበያ እንዲሰበሰብና ሌሎች እርምጃዎች እንደተወሰደባቸው የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ንግድ ቢሮ ገለጸ። የቢሮው የኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር ሰውነት…

የአፍንጫ አለርጂ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሰውነት ውስጥ የሚገኙ በሽታ ተከላካይ ህዋሶች ወደ ውስጥ ለሚገባ ባዕድ ነገሮች የሚሰጡት የመከላከል ምላሽ አለርጂ ይባላል፡፡ አለርጂ በአፍንጫ እና በሌሎች የመተንፈሻ አካላት ላይ ሊከሰት ይችላል፤ አንዳንድ የአለርጂ ህመሞችም ከባድ ህመም…