Fana: At a Speed of Life!

የእርሻ ዕቅዳችንን ሊያሳካ የሚችል ሰፊ እንቅስቃሴ ተጀምሯል – ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የእርሻ ዕቅዳችንን ሊያሳካ የሚችል ሰፊ እንቅስቃሴ ተጀምሯል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለፁ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው÷ "ኩታ ገጠም እርሻ እየተስፋፋ ነው፤ የዚህ ክረምት የእርሻ ዕቅዳችንን ሊያሳካ የሚችል…

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የአረንጓዴ አሻራ ማስጀመሪያ መርሃ ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳደር አቶ እንዳሻው ጣሰው በተገኙበት የዘንድሮው ክልል አቀፍ የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ ማስጀመሪያ መርሃ ግብር በዱራሜ ከተማ ተካሂዷል። የዘንድሮው የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር በክልሉ የተለያየ ጠቀሜታ…

የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና የሚወስዱ ተማሪዎች ወደ ተመደቡበት ዩኒቨርሲቲ እየገቡ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2016 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሔራዊ ፈተና የሚወስዱ ተማሪዎች ወደ ተመደቡባቸው ዩኒቨርሲቲዎች መግባታቸውን ቀጥለዋል፡፡ በዚህም ጎንደር፣ጅግጅጋ፣ ጅማ፣ ወልቂጤ፣ ጋምቤላ እና ወልድያ ዩኒቨርሲቲዎች የተመደቡላቸውን የ12ኛ ክፍል…

መቻልን ለመደገፍ በሚደረገው ጥረት መላው ህዝብ ተሳታፊ እንዲሆን ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) መቻል የስፖርት ክለብን በገንዘብ ለመደገፍ ያለመ ቴሌቶን በስካይ ላይት ሆቴል እየተካሄደ ነው። በመርሃ ግብሩ የጦር ሀይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሀኑ ጁላ እና የመከላከያ ሚኒስትር አይሻ መሀመድ(ኢ/ር)ን ጨምሮ የፌደራል ከፍተኛ…

ሰላሟ የበዛና የተጠበቀ ኢትዮጵያን ለማስቀጠል በትጋት እንሰራለን-አቶ ብናልፍ አንዱአለም

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰላሟ የበዛና የተጠበቀ ኢትዮጵያን ለማስቀጠል ዛሬም ነገም በትጋት እና በጋራ እንሰራለን ሲሉ የሰላም ሚኒስትሩ አቶ ብናልፍ አንዱአለም ተናገሩ፡፡ ዛሬ በሁሉም ሀገሪቱ ክፍል አዲስ አበባን ጨምሮ በ33 የተመረጡ ከተሞች "ሰላም ለሁሉም ሁሉም ለሰላም"…

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በ2017 በጀት አመት ከ21 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ለመሰብሰብ ታቅዷል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2017 በጀት አመት ከ21 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ለመሰብሰብ ማቀዱን የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ገቢዎች ቢሮ ገልጿል። የቢሮው ሃላፊ ወይዘሮ አለምነሽ ደመቀ ÷ በክልሉ የ2017 የበጀት አመት የግብር መክፍያ ቀን ከነገ ጀምሮ በሁሉም ማዕከላት ይካሄዳል…

ለኢነርጂ ዘርፍ የሪፎርም ትግበራ 1 ነጥብ 5 ቢሊየን ዶላር ተመድቧል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለኢነርጂ ዘርፍ ሪፎርም፣ ኢንቨንስትመንት እና ሞደርናይዜሽን ፕሮግራም ትግበራ 1 ነጥብ 5 ቢሊየን ዶላር መመደቡ ተገለፀ፡፡ በዓለም ባንክ ብድር የሚተገበረው ፕሮግራም ይፋ የተደረገ ሲሆን÷ ፕሮግራሙ ዘርፈ ብዙ የኢነርጂ ፕሮጀክቶችን ለመተግበር ያለመ…

ፕሮጀክቶችን በተያዘላቸው ጊዜ በማጠናቀቅ የሕዝብ እርካታን ለማሳደግ እየሠራን ነው-አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ፕሮጀክቶች በተያዘላቸው በጀት፣ ጊዜ እና የጥራት ደረጃ በማጠናቀቅ የሕዝብ እርካታን ለማሳደግ እየሠራን እንገኛለን ሲሉ የኦሮሚያ ክልል ርእሰ መስተዳድረ ሽመልስ አብዲሳ ተናገሩ። ባለፉት ሦስት ዓመታት በተለያዩ ዘርፎች በርካታ ግዙፍ ፕሮጀክቶችን…

በፓሪስ ኦሊምፒክ ውድድሮች ኢትዮጵያን የሚወክሉ የመጨረሻ ተሰላፊ አትሌቶች ከነተጠባባቂያቸው ተለዩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በፓሪስ 2024 ኦሊምፒክ ውድድሮች በአትሌቲክስ ስፖርት ኢትዮጵያን የሚወክሉ የመጨረሻ ተሰላፊ አትሌቶች ከነተጠባባቂያቸው መለየታቸውን የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ፌዴሬሽን አስታውቋል። በዚህም ፡- 800 ሜትር ሴቶች አትሌት ፅጌ ድጉማ፣አትሌት ሐብታም…

ጠ/ ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) ለመምህራን የሰጡት እውቅና ይበልጥ እንድንሰራ የሚያበረታታ ነው – ማህበሩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) መምህራን በትውልድ ግንባታ ለሚያበረክቱት አስተዋጽኦ የሰጡት እውቅና ይበልጥ እንድንሰራ የሚያበረታታ ነው ሲል የኢትዮጵያ መምህራን ማህበር አስታወቀ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የሕዝብ ተወካዮች ምክር…