Fana: At a Speed of Life!

የተቀናጀና በጥናት ላይ የተደገፈ መፍትሔ የሚጠይቀው የፍልሰት ጉዳይ…

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፍልሰት ችግርን በዘላቂነት ለመፍታት ተቋማዊ ትብብርና በጥናት ላይ የተደገፈ ምላሽ መስጠት ይገባል አሉ የትምህርት ሚኒስቴር አማካሪ ሚኒስትር ዴኤታ ክንደያ ገ/ህይወት (ፕ/ር)፡፡ ወላይታ ሶዶ ዩኒቨርሲቲ ከተለያዩ ባለድርሻ አካላት ጋር…

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ተጨባጭ ውጤት የተገኘበት የእቀባ እርሻ ዘዴ…

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የአፈር ለምነትንን በማሻሻልና ውሃን በማቀብ በአነስተኛ ወጪ ከፍተኛ ምርት ማስገኘት የሚያስችለውን የእቀባ እርሻ ዘዴ በመጠቀም ተጨባጭ ውጤት ተገኝቷል አለ የክልሉ ግብርና ቢሮ፡፡ የቢሮው ምክትል ኃላፊ አድማሱ አወቀ ለፋና…

በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ ስምንት ጨዋታዎች ይደረጋሉ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ17ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ዛሬ ስምንት ጨዋታዎች ይደረጋሉ፡፡ ቼልሲ ወደ ሴንት ጀምስ ፓርክ አቅንቶ ኒውካስል ዩናይትድን የሚገጥምበት የዕለቱ የመጀመሪያ ጨዋታ ቀን 9 ሰዓት ከ30 ይደረጋል፡፡ ሁለቱ ቡድኖች በሊጉ…

ኃላፊነት የጎደለው የማህበራዊ ሚዲያ አጠቃቀምና መፍትሄዎቹ…

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከባህል፣ ከእሴትና ሥነምግባር ያፈነገጠ ኃላፊነት የጎደለው የማህበራዊ ሚዲያ አጠቃቀም መፍትሄ ሊበጅለት ይገባል አሉ ምሁራን። ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ያነጋገራቸው ምሁራን ከባህልና እሴት ያፈነገጡ ይዘቶችን የሚያጋሩ የማህበራዊ ሚዲያ ይዘት ፈጣሪዎች…

የመንግሥት ሰራተኞች እና ጡረተኞችን ተጠቃሚ የሚያደርግ የጤና መድኅን ስርዓት ለመተግበር …

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የመንግሥት ሰራተኞች እና ጡረተኞችን ተጠቃሚ የሚያደርግ የማህበራዊ ጤና መድኅን ስርዓት ለመተግበር እየተሰራ ነው አለ የኢትዮጵያ ጤና መድኀን አገልግሎት። የኢትዮጵያ ጤና መድኀን አገልግሎት ምክትል ዳይሬክተር ያምሮት አንዱዓለም ከፋና ፖድካስት ጋር…

የፌደራል ተቋማት ዋነኛ ተልዕኮ የመደመር መንግሥትን እሳቤ ተግባራዊ ማድረግ ነው – ተስፋዬ በልጅጌ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፌደራል ተቋማት ዋነኛ ተልዕኮ የመደመር መንግሥትን እሳቤ ተግባራዊ ማድረግ ነው አሉ የብልፅግና ፓርቲ የፌዴራል ተቋማት አደረጃጀት ፖለቲካ ዘርፍ ሰብሳቢ ተስፋዬ በልጅጌ (ዶ/ር)፡፡ ለብልፅግና ፓርቲ የፌዴራል አደረጃጀት አመራሮች የውስጠ ፓርቲ…

የኢትዮጵያ ምርት ገበያ የኦፓል ግብይት ሊጀምር ነው

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ‎የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ኦፓልን ጨምሮ የተለያዩ ማዕድናትን ለማገበያየት የሚያስችል ዝግጅት አድርጌአለሁ አለ። የኢትዮጵያ ምርት ገበያ ዋና ሥራ አስፈጻሚ መርጊያ ባይሳ እንዳሉት፤ ተቋሙ ግብይትን በማዘመንና በግልጽነት መርሆዎች በመምራት የሀገሪቱን…

አስቶን ቪላን ወደቀደመ ታሪኩ እየመለሱት የሚገኙት ኡናይ ኢምሬ…

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አስቶን ቪላን ወደቀደመ ከፍታው እየመለሱ በሚገኙት አሰልጣኝ ኡናይ ኢምሬ ደማቅ ድሎችን እየተቀዳጁ ደስታን በማጣጣም ላይ የሚገኙት የክለቡ ደጋፊዎች "የምንፈልገውን የሚያውቅ ምርጥ አሰልጣኝ አግኝተናል" የሚል መልዕክት ያለው ሕብረ ዜማቸው የቪላ ፓርክ…

ሕዝባዊ ውይይቶች ወቅታዊና ሀገራዊ ችግሮችን ለመለየትና መፍትሄ ለመስጠት…

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከተለያዩ የሕብረተሰብ ክፍሎች ጋር የተደረጉ ሕዝባዊ ውይይቶች መንግሥት ወቅታዊና ሀገራዊ ችግሮችን ለይቶ መፍትሄ እንዲሰጥ ያግዛል አሉ ምሁራን፡፡ በሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካል ሳይንስ መምህር ቢመርቅ በሪሁን ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንዳሉት÷…

ኦስማን ዴምቤሌ የፊፋ የዓመቱ ምርጥ ተጫዋች ተብሎ ተመረጠ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፊፋ የዓመቱ ምርጥ ሽልማት ሥነ ሥርዓት በተለያዩ ዘርፎች በኳታር ዶሃ ተካሂዷል፡፡ በዚህም የፒኤስጂው የፊት መስመር ተጫዋች ኦስማን ዴምቤሌ የፊፋ የዓመቱ ምርጥ ተጫዋች ተብሎ ተመርጧል፡፡ የባሎንዶር አሸናፊው ዴምቤሌ የፊፋ…