የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በግማሽ በጀት ዓመት 52 ነጥብ 26 ቢሊየን ብር ሰበሰበ
አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ ስድስት ወራት ከኢነርጂ ሽያጭና ከልዩ ልዩ ገቢ 52 ነጥብ 26 ቢሊየን ብር ሰብስቤያለሁ አለ፡፡
የአገልግሎቱ ዋና ስራ አስፈፃሚ ጌቱ ገረመው (ኢ/ር) በሰጡት መግለጫ፥ ባለፉት ስድስት ወራት…