Fana: At a Speed of Life!

የእንዶዴ ደረቅ ወደብ የማስፋፊያ ፕሮጀክት በሎጂስቲክስ ዘርፉ ትርጉም ያለው ለውጥ ያመጣል – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የእንዶዴ ደረቅ ወደብ የማስፋፊያ ፕሮጀክት ኮንቴነሮችን የማስተናገድ አቅም በማሳደግ በሎጂስቲክስ ዘርፉ ትርጉም ያለው ለውጥ ያመጣል አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ። የእንዶዴ ደረቅ ወደብ ማስፋፊያ ፕሮጀክትን የጎበኙት ምክትል…

ነዳጅን በኃላፊነት ለመጠቀም የሚያስችሉ አሰራሮች በአግባቡ እንዲተገበሩ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በመካከለኛው ምሥራቅ ከተፈጠረው ቀውስ ጋር በተገናኘ ነዳጅን በኃላፊነት ለመጠቀም የሚያስችሉ አሰራሮች በአግባቡ እንዲተገበሩ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር አሳሰበ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በትናንትናው ዕለት ባስተላለፉት…

ነዳጅን በቁጠባና ለመሠረታዊ ነገሮች ቅድሚያ በመስጠት መጠቀም አለብን – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ነዳጅን በቁጠባና ለመሠረታዊ ነገሮች ቅድሚያ በመስጠት መጠቀም ይኖርብናል አሉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ የትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት እንዳሉት፥ በመካከለኛው ምሥራቅ በተፈጠረው ቀውስ ምክንያት…

ሦስተኛ ሳምንቱ ላይ የሚገኘው የመካከለኛው ምስራቅ ውጥረት…

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አሜሪካና እስራኤል በአንድ ጎራ እንዲሁም ኢራን በሌላ ወገን ወደ ግጭት የገቡበት ሰሞንኛው የመካከለኛው ምስራቅ ውጥረት 15ኛ ቀኑ ላይ ደርሷል፡፡ በዋናነት ኢራን እና እስራኤልን ጨምሮ በቀጣናው 12 ሀገራት የጥቃት ኢላማ የተደረጉ ሲሆን፥ በተለያዩ…

የሲዳማ ብሔር የዘመን መለወጫ በዓል ‘ፍቼ ጫምባላላ’ እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሲዳማ ብሔር የዘመን መለወጫ በዓል 'ፍቼ ጫምባላላ' በዛሬው ዕለት በልዩ ልዩ ባህላዊ ሁነቶች በድምቀት መከበር ጀምሯል፡፡ ፍቼ ጫምባላላ ለሀገራዊ መግባባት፣ ለአንድነትና ለሰላም ጉልህ አበርክቶ ያላቸውን እሴቶች አቅፎ የያዘ በዓል ነው፡፡…

የፕሪሚየር ሊጉ የዋንጫ ፉክክርና የዛሬ ወሳኝ ጨዋታዎች…

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የ30ኛ ሳምንት መርሐ ግብር በዋንጫ ፉክክሩ ወሳኝነት ያላቸው ጨዋታዎች ዛሬ ምሽት ይደረጋሉ፡፡ የሊጉ መሪ አርሰናል በሜዳው ኤቨርተንን የሚያስተናግድ ሲሆን፥ ተከታዩ ማንቼስተር ሲቲ ወደ ለንደን ስታዲየም አቅንቶ በወራጅ…

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የሦስት ቀናት ሀዘን ታወጀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጋሞ ዞን የተለያዩ አካባቢዎች በተከሰተው የመሬት ናዳ እና የጎርፍ አደጋ ህይወታቸውን ላጡ ወገኖች በክልሉ የሦስት ቀናት ሀዘን ታውጇል፡፡ የክልሉ መንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ኃላፊ ኃይለማርያም ተስፋዬ ለፋና ዲጂታል…

ፍቼ ጫምባላላ ለሀገራዊ መግባባት…

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሲዳማ ብሔር የዘመን መለወጫ በዓል 'ፍቼ ጫምባላላ' ከነገ ጀምሮ በልዩ ልዩ ባህላዊ ሁነቶች በድምቀት ይከበራል። ፍቼ ጫምባላላ ለሀገራዊ መግባባት፣ ለአንድነትና ለሰላም ጉልህ አበርክቶ ያላቸውን እሴቶች አቅፎ የያዘ በዓል ነው፡፡ በዓሉ ከ11…

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በጋሞ ዞን በመሬት ናዳ በደረሰው ጉዳት ሀዘናቸውን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጋሞ ዞን የተለያዩ አካባቢዎች በተከሰተው የመሬት ናዳ እና የጎርፍ አደጋ በደረሰው ጉዳት የተሰማቸውን ሀዘን ገልጸዋል፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ የትስስር ገጻቸው…

መገናኛ ብዙሃን ብሔራዊ ጥቅምን ለማስከበር በትብብር መስራት አለባቸው – ወ/ሮ ኃይማኖት ዘለቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መገናኛ ብዙሃን ብሔራዊ ጥቅምን ለማስከበር በትብብር መስራት አለባቸው አሉ የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር ወ/ሮ ኃይማኖት ዘለቀ። የጠቅላይ ሚኒስትሩ የማሕበራዊ ጉዳዮች አማካሪ ሚኒስትር ሙዓዘ ጥበባት ዲ/ን ዳንኤል ክብረት፣…