አረንጓዴ ዐሻራ ዛሬን ብቻ ሳይሆን የነገውን ትውልድ ታሳቢ አድርጎ እየተተገበረ ነው – አቶ አሻድሊ ሀሰን
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር የዛሬን ብቻ ሳይሆን የነገውን ትውልድ ታሳቢ በማድረግ እየተተገበረ ነው አሉ፡፡
ርዕሰ መስተዳድሩ "ተስፋን እንትከል" በሚል መሪ ሀሳብ በክልሉ የ2018 ዓ.ም…