Fana: At a Speed of Life!

ብሔራዊ ጥቅምን የሚያስጠብቅ ጠንካራ የቴክኖሎጂ አቅም ለመገንባት በትኩረት መስራት አለብን – ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሀገራችንን ብሔራዊ ጥቅም የሚያስጠብቅ ጠንካራ የቴክኖሎጂ አቅም ለመገንባት በትኩረት መስራት አለብን አሉ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ፡፡ የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት የምርምርና ልማት ፖሊሲ ምረቃና የማዕከል…

ቼልሲ አሰልጣኝ ኢንዞ ማሬስካን አሰናበተ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ቼልሲ አሰልጣኝ ኢንዞ ማሬስካን አሰናብቷል፡፡ የክለቡ ቦርድ በአሰልጣኙ ቆይታ ዙሪያ በዛሬው ዕለት ባደረገው ስብሰባ የጣሊያናዊው አሰልጣኝ ውል እንዲቋረጥ ወስኗል፡፡ እስከ ፈረንጆቹ 2029 በክለቡ የሚያቆይ ውል የነበራቸው ኢንዞ ማሬስካ…

የዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 አካታችነትን ለማረጋገጥ በዲጂታል ክህሎት ላይ በትኩረት ይሰራል

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ስትራቴጂን አካታችነት ለማረጋገጥ በዲጂታል ክህሎት ላይ በትኩረት ይሰራል አለ የኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ስትራቴጂን ከቀናት በፊት በይፋ…

ሲዳማ ቡና ሸገር ከተማን በማሸነፍ ወደ መሪነቱ ተመለሰ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ12ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ሲዳማ ቡና ሸገር ከተማን 2 ለ 0 አሸንፏል፡፡ ምሽት 12 ሰዓት ላይ በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ የሲዳማ ቡናን ግቦች ፍቅረየሱስ ተ/ብርሀን እና መስፍን…

የኢትዮጵያ ፖስታ የኢ-ኮሜርስ መተግበሪያና ሳጥን አልባ የመልዕክት አገልግሎት ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የኢ-ኮሜርስ መተግበሪያና ሳጥን አልባ የመልዕክት አገልግሎት ይፋ አድርጓል፡፡ ‌‎የኢትዮጵያ ፖስታ ዋና ስራ አስፈጻሚ ዳግማዊ አልዬ በዚሁ ወቅት እንዳሉት፥ ‎ዲጂታል ቴክኖሎጂን በመጠቀም አገልግሎቱን የሚጠቀሙ ደንበኞችን አድራሻ በቀላሉ…

የሀገራዊ ምክክር ሂደቱ ለብሔራዊ መግባባት መሠረት የሚጥልበት ወሳኝ ምዕራፍ ላይ ደርሷል – ተስፋዬ በልጅጌ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት የመንግስት ተጠሪ ሚኒስትር ተስፋዬ በልጅጌ (ዶ/ር) የሀገራዊ ምክክር ሂደቱ ለጠንካራ ሀገረ መንግሥት ግንባታና ለብሔራዊ መግባባት መሠረት የሚጥልበት ወሳኝ ምዕራፍ ላይ ደርሷል አሉ፡፡ በአሁኑ ወቅት በኢትዮጵያ ጠንካራ…

የትምህርት ዘርፉን ለማጠናከር ድጋፌና አጠናክሬ እቀጥላለሁ አለ ሪች ፎር ቼንጅ

ትምህርት ሚኒስቴር እና ሪች ፎር ቼንጅ የትምህርት ዘርፉን ይበልጥ ለማጠናከር በትብብር ለመስራት የሚያስችል የመግባቢያ ሰነድ ተፈራርመዋል፡፡ የሪች ፎር ቼንጅ ኢትዮጵያ ዳይሬክተር መቅድም ጉልላት እንዳሉት ÷ ሪች ፎር ቼንጅ በኢትዮጵያ በተለያዩ ዘርፎች የሚያደርገውን ሁለንተናዊ ድጋፍ አጠናክሮ…

አርሶ አደሮች የጀመሩት ሥራ የኢትዮጵያ ብልፅግና አይቀሬ መሆኑን የሚያሳይ ነው – አቶ አዲሱ አረጋ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የግብርና ሚኒስትር አዲሱ አረጋ አርሶ አደሮች ምርትና ምርታማነትን በማሳደግ ሕይወታቸውን ለመቀየር የጀመሩት ሥራ የኢትዮጵያ ብልፅግና አይቀሬ መሆኑን የሚያሳይ ነው አሉ፡፡ ሚኒስትሩ በዛሬው ዕለት በሲዳማ ክልል ሀዋሳ ዙሪያና ሸበዲኖ ወረዳዎች…

ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ብሔራዊ ጥቅምን በማስቀደም የኢትዮጵያን ብልጽግና ለማብሰር እየሰራ ነው – አቶ አድማሱ ዳምጠው

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ብሔራዊ ጥቅምን በማስቀደም የኢትዮጵያን ብልጽግና ለማብሰር እየሰራ ነው አሉ የኮርፖሬሽኑ ዋና ስራ አስፈጻሚ አድማሱ ዳምጠው፡፡ ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እና የፌደራል ቴክኒክና ሙያ ስልጠና ኢንስቲትዩት በጋራ ለመስራት…

አርሰናል ከአስቶን ቪላ… የምሽቱ ተጠባቂ ጨዋታ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የ19ኛ ሳምንት መርሐ ግብር ዛሬ ምሽት ስድስት ጨዋታዎች ይደረጋሉ፡፡ አስቶን ቪላ በሁሉም ውድድሮች ያለፉትን 11 ጨዋታዎች ማሸነፉን ተከትሎ በምሽቱ ጨዋታ ለሊጉ መሪ አርሰናል ከባድ ተጋጣሚ እንደሚሆን ይጠበቃል፡፡…