በአማራ ክልል የኢንዱስትሪ ዘርፉን ለማጠናከር በትኩረት እየተሰራ ነው – አቶ አረጋ ከበደ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል የኢንዱስትሪ ልማትን ለማጠናከርና የስራ እድል ፈጠራን ለማሳደግ በትኩረት እየተሰራ ነው አሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ፡፡
በደብረ ብርሃን ከተማ የብራውን ፉድስ የበቆሎ ማቀነባበሪያ እና የምግብና የእንስሳት መኖ ማምረቻ…