Fana: At a Speed of Life!

ኢንስቲትዩቱ ለኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን ለመላው አፍሪካ ብሩህ ተስፋ ነው – ፕሬዚዳንት ዳንኤል ቻፖ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሞዛምቢክ ፕሬዚዳንት ዳንኤል ፍራንሲስኮ ቻፖ የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ለኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን ለመላው አፍሪካ ብሩህ ተስፋ ነው አሉ፡፡ በኢትዮጵያ የስራ ጉብኝት እያደረጉ የሚገኙት ፕሬዚዳንቱ ኢንስቲትዩቱን የጎበኙ ሲሆን፥…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በተገኙበት በማህበራዊ ዘርፍ ላይ ያተኮረ መድረክ እየተካሄደ ነው ‎

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ‎ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት በማህበራዊ ዘርፍ ተግባራት ላይ ያተኮረ የምክክር መድረክ እየተካሄደ ነው፡፡ "የማህበራዊ ልማት እመርታ ለሀገር ግንባታ" በሚል መሪ ሀሳብ እየተካሄደ በሚገኘው መድረክ ላይ በዘርፉ ባለፉት…

ነዋሪዎችን ከጤና መጓደልና ከአደጋ ስጋት የታደገው የወንዝ ዳርቻ ልማት…

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ በተከናወነው የወንዝ ዳርቻ ልማት ለጤና ስጋት የነበሩ አከባቢዎችን ወደ ምቹ የመዝናኛ ቦታነት ተቀይረዋል፡፡ ከዚህ በፊት ለበርካታ ነዋሪዎች ንብረት እና ሕይወት መጥፋት ምክንያት የነበሩ ስፍራዎች አሁን ላይ በአረንጓዴ ልማት…

የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎችን ለማስፋፋት የ13 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ ተደረገ

በኢትዮጵያ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ (ኢ- ሞቢሊቲ) ዘርፍ ላይ በስፋት እየተንቀሳቀሰ የሚገኘው ዶዳይ የ13 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ አግኝቷል፡፡ ድጋፉ ዶዳይ የንግድ ሥራውን እንዲያስፋፋ እና የባትሪ ቅያሬ ማዕከላትን ለመገንባት እንደሚያስችለው ተገልጿል፡፡ የተደረገው የገንዘብ ድጋፍ 8 ሚሊየን…

የሞዛምቢክ ፕሬዚዳንት በዓድዋ ድል መታሰቢያ የአበባ ጉንጉን አኖሩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሞዛምቢክ ፕሬዚዳንት ዳንኤል ፍራንሲስኮ ቻፖ በዓድዋ ድል መታሰቢያ የአበባ ጉንጉን አኑረዋል፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፥ ፕሬዚዳንቱን በዓድዋ ድል መታሰቢያ በክብር ተቀብለናል…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ለሞዛምቢክ ፕሬዚዳንት አቀባበል አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለሞዛምቢክ ፕሬዚዳንት ዳንኤል ፍራንሲስኮ ቻፖ በቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ አቀባበል አድርገዋል። ‎ ‎የፕሬዚዳንቱ ጉብኝት የሁለቱን ሀገራት የጋራ ልማትና የህዝብ ለህዝብ ትስስር ትርጉም ባለው…

ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከሞዛምቢክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ከሞዛምቢክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማሪያ ማኑኤላ ሉቃስ ጋር ተወያይተዋል። ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ሁለቱ ሀገራት በፓን አፍሪካኒዝም ዕሳቤ የተቃኘ ልዩ ግንኙነት እንዳላቸው ጠቅሰው፥ የረጅም ጊዜ…

በበጀት ዓመቱ በእቅድ ከተያዙ ተግባራት 96 በመቶ መፈፀም ተችሏል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በበጀት ዓመቱ በእቅድ ከተያዙ ተግባራት 96 በመቶ መፈጸም ተችሏል አሉ ከንቲባ አዳነች አቤቤ፡፡ የከተማ አስተዳደሩ የ9 ወራት አፈፃፀም ግምገማ መድረክ እየተካሄደ ሲሆን፥ በመድረኩ በጥብቅ ክትትል የተከናወኑ…

በፌደራል ደረጃ 1 ነጥብ 1 ትሪሊየን ብር ገቢ ተሰብስቧል – ወ/ሮ ዓይናለም ንጉሤ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የገቢዎች ሚኒስትር ዓይናለም ንጉሤ በዘንድሮው በጀት አመት 9 ወራት በፌደራል መንግስት ደረጃ 1 ነጥብ 1 ትሪሊየን ብር ገቢ ተሰብስቧል አሉ። የ2018 በጀት ዓመት ሦስተኛው የ100 ቀናት እና የዘጠኝ ወራት አፈጻጸም ግምገማ ጠቅላይ ሚኒስትር…

ከ50 ነጥብ 5 ሚሊየን በላይ ዜጎች የምርጫ ካርድ ወስደዋል – ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ከ50 ነጥብ 5 ሚሊየን በላይ ዜጎች የምርጫ ካርድ ወስደዋል አለ። የቦርዱ ዋና ሰብሳቢ ሜላተወርቅ ኃይሉ ዛሬ በሰጡት መግለጫ እንዳሉት፥ ከ46 ሺህ በላይ በሚሆኑ ቋሚ የምርጫ ጣቢያዎች…