ኢንስቲትዩቱ ለኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን ለመላው አፍሪካ ብሩህ ተስፋ ነው – ፕሬዚዳንት ዳንኤል ቻፖ
አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሞዛምቢክ ፕሬዚዳንት ዳንኤል ፍራንሲስኮ ቻፖ የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ለኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን ለመላው አፍሪካ ብሩህ ተስፋ ነው አሉ፡፡
በኢትዮጵያ የስራ ጉብኝት እያደረጉ የሚገኙት ፕሬዚዳንቱ ኢንስቲትዩቱን የጎበኙ ሲሆን፥…