Fana: At a Speed of Life!

የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው በርካታ የውጭ ኢንቨስትመንቶችን እየሳበ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው በርካታ የውጭ ኢንቨስትመንቶችን እየሳበ ነው አሉ፡፡ በኢትዮጵያ እና ቤልጂየም የኢንቨስትመንት ዘርፍ ትብብር ላይ ያተኮረ የቢዝነስ መድረክ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው፡፡ አቶ አህመድ…

ድንች ለምግብ ዋስትና መረጋገጥ ያለውን ሚና የሚመጥን ትኩረት ሊሰጠው ይገባል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ድንች ለምግብ ዋስትና መረጋገጥ ያለውን ሚና የሚመጥን ትኩረት ሊሰጠው እንደሚገባ የዘርፉ ተመራማሪዎች ጠየቁ። የድንች ምርት ከኢኮኖሚያዊ ጠቀሜታው ባሻገር የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ በሚደረገው ጥረት አበርክቶው የጎላ መሆኑን የግብርና ዘርፍ…

የኢንዱስትሪና የአገልግሎት ዘርፎችን የሚያካትተው ገዳ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን…

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሁሉንም የኢንዱስትሪና የአገልግሎት ዘርፎች የሚያካትተው የገዳ ልዩ ኢኮኖሚ ዞን የመጀመሪያ ምዕራፍ ግንባታ በተጠናከረ መልኩ እየተካሄደ ነው፡፡ የገዳ ልዩ ኢኮኖሚ ዞን ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አስፈፃሚ ሞቱማ ተመስገን ለፋና ዲጂታል እንዳሉት፥ ልዩ…

ትውልዱ ስለ ኢትዮጵያ የውኃ ሀብቶች እንዲገነዘብ ለማስቻል…

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ምሁራን አዲሱ ትውልድ ስለ ኢትዮጵያ የውኃ ሀብቶች ያለውን ግንዛቤ ለማሳደግ በትምህርት ሥርዓት መታገዝ አለበት አሉ፡፡ በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ የውሃ ምህንድስና ክፍል መምህርና ተመራማሪ መኮንን አያና (ፕ/ር) ውኃ ህይወትና…

በአዲስ አበባ የተከናወነው የልማት ሥራ ዓለም አቀፍ የዲፕሎማሲ ከተማነቷን የሚመጥን ነው – መሐሙድ አሊ ዩሱፍ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ማህሙድ አሊ ዩሱፍ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በዚህ ወቅት እንዳሉት÷ አዲስ አበባን ውብ እና ጽዱ ዓለም አቀፍ የዲፕሎማሲ…

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በበልግ እርሻ ከ840 ሺህ በላይ ሄክታር መሬት በዓመታዊ ሰብል ተሸፍኗል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በበልግ እርሻ በአዝርዕትና ሆልቲካልቸር በዓመታዊ ሰብሎች 777 ሺህ 627 ሄክታር መሬት ለማልማት ታቅዶ ከ840 ሺህ 584 ሄክታር መሬት በዘር መሸፈኑን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ፡፡ በቢሮው የእርሻ ዘርፍ ምክትል ቢሮ…

ህዝብ የሚሰበሰብባቸውን ሥፍራዎች ከትንባሆ ጭስ ነጻ የማድረግ ጥረትና ውጤቱ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ህዝብ በብዛት የሚሰበሰብባቸውን ሥፍራዎች ከትንባሆ ጭስ ነጻ ለማድረግ በተሰራው ሥራ አበረታች ውጤት መምጣቱን የኢትዮጵያ የምግብና መድኃኒት ባለስልጣን አስታውቋል። የምግብና መድኃኒት አስተዳደር አዋጅ 1112/11 አጫሽ ያልሆኑ ወገኖች ለትንባሆ…

ኢንሳ ባለተሰጥኦ ታዳጊዎች በሳይበር ስልጠና ላይ እንዲሳተፉ ጥሪ አቀረበ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር (ኢንሳ) የ2017 ዓ.ም የሳይበር ታለንት ቻሌንጅ ሰመር ካምፕ ፕሮግራም ላይ ባለተሰጥኦ ታዳጊዎች እንዲመዘገቡ ጥሪ አቅርቧል፡፡ ኢንሳ ላለፉት ሦስት ተከታታይ አመታት በሳይበር ደህንነት ዘርፍ…

ኢትዮጵያ የግብርና ምርታማነትን ለማሳደግ የተከተለችው አቅጣጫ ተጨባጭ ውጤት አስገኝቷል – ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በምግብ ራሷን ለመቻል የምታደርገው ጥረትና በግብርናው ዘርፍ እየተከተለች ያለው የፖሊሲ አቅጣጫ ተጨባጭ ለውጥ ማስገኘቱን የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) ገለፁ። ሚኒስትሩ ከፌዴራልና ከክልሉ የሥራ ኃላፊዎች…

ከኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ የተሰጠ ወቅታዊ መረጃ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 15፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሰሞኑን የጤና ባለሙያዎች ያነሱትን የመብት ጥያቄ ሽፋን በማድረግ በሀገራችን ትርምስ እንዲፈጠር ከሚሠሩ ኃይሎች ጋር በማበር ሕገ ወጥ የሥራ ማቆም አድማ በማድረግ፣ በጤና ዘርፉ ላይ ሁከት በመፍጠር እና የታካሚዎችን ህይወት አደጋ ላይ በመጣል…