90ኛው የአየር ኃይል የምስረታ በዓልን በማስመልከት የ10 ኪሎ ሜትር የሩጫ ውድድር ሊካሄድ ነው
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 2 ፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 90ኛው የኢፌዴሪ አየር ኃይል የምስረታ በዓልን በማስመልከት የ10 ኪሎ ሜትር የሩጫ ውድድር በመጪው ህዳር 21 በቢሾፍቱ ከተማ ይካሄዳል።
የአየር ኃይል ዋና አዛዥ ሌተናል ጀነራል ይልማ መርዳሳ በዓሉን አስመልክቶ በሰጡት መግለጫ እንዳሉት፥ አየር…