Fana: At a Speed of Life!

ከ34 ዓመታት በኋላ ያለ ወርቅ የተመለሰው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ…

አዲስ አበባ፣ መስከረም 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በጃፓን ቶኪዮ ሲካሄድ የቆየው 20ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና በዛሬው ዕለት ፍፃሜውን አግኝቷል፡፡ ኢትዮጵያ በሻምፒዮናው ሁለት የብር እና ሁለት ነሐስ በድምሩ አራት ሜዳልያዎችን በማግኘት ውድድሩን አጠናቅቃለች። ኢትዮጵያ ባገኘቸው…

የኢትዮጵያ የምግብ አምባሳደሯ ወይዘሮ ሙና በስኮትላንድ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሀገረ ስኮትላንድ የሀበሻ ምግብ ቤት የከፈተችው ወይዘሮ ሙና የኢትጵያን ምግቦች በማስተዋወቅ ዝናን አትርፋለች፡፡ በራሷ ሼፍ ሙና የተመሰረተው ምግብ ቤቱ በሀገራችን በብዛት የተለመደውና የኢትዮጵያውያን መለያ የሆነው በየአይነቱ፣ ጥብስ፣ ክትፎ፣…

የሕዳሴው ግድብ መጠናቀቅ የኢትዮጵያ የማንሰራራት ምልክት ነው – አቶ አወል አርባ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሕዳሴው ግድብ መጠናቀቅ የኢትዮጵያ የማንሰራራት ምልክትና የባህር በር የመስፈንጠሪያ ምስጢር ነው አሉ የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ፡፡ በአፋር ክልል ሰመራ ሎጊያ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ መጠናቀቅን በማስመልከት የድጋፍና የደስታ…

አርሰናል ከማንቼስተር ሲቲ – ተጠባቂው ፍልሚያ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ5ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ ምሽት 12:30 አርሰናል ማንቼስተር ሲቲን በኢምሬትስ የሚያስተናግድበት መርሐ ግብር ተጠባቂ ነው። በሁሉም ውድድሮች ባለፉት አምስት ጨዋታዎች በማንቼስተር ሲቲ አንድም ሽንፈት ያላስተናገዱት መድፈኞቹ…

በክልሉ የሚገኙ ታሪካዊ ሀብቶችን ለመንከባከብ በትኩረት ይሰራል – ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የሚገኙ ታሪካዊ ሀብቶችን ለመንከባከብ በትኩረት ይሰራል አሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ፡፡ የዎላይታ ህዝብ ዘመን መለወጫ ጊፋታ በዓል በሶዶ ከተማ በተለያዩ ሁነቶች በድምቀት እየተከበረ ይገኛል፡፡ ርዕሰ…

ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) የሐረር ሁለተኛ ደረጃ ሞዴል ትምህርት ቤት ግንባታን አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የትምህርት ሚኒስትር ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ እና የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ የሐረር ሁለተኛ ደረጃ ሞዴል ትምህርት ቤት ግንባታን አስጀምረዋል። ሚኒስትሩ በዚሁ ወቅት እንዳሉት፥ የትምህርት ጥራትና ተደራሽነትን በማስፋት ረገድ…

አፋር የልማት ጮራ እየፈነጠቀበት ያለ የልማት አርበኞች ምድር ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን

አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አፋር የልማት ጮራ እየፈነጠቀበት ያለ የልማት አርበኞች ምድር ነው አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ፡፡ ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ መጠናቀቅን በማስመልከት በአፋር ክልል የተለያዩ አካባቢዎች ሕዝባዊ የድጋፍና የደስታ መግለጫ…

የሕዳሴ ግድብ መጠናቀቅ በአፍሪካውያን ዘንድ መነቃቃትን ፈጥሯል – የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ መጠናቀቅ የይቻላል መንፈስን ከቃል ወደ ተግባር በመቀየር በአፍሪካውያን ዘንድ ዳግም መነቃቃትን ፈጥሯል አለ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር፡፡ የሚኒስቴሩ ቃል አቀባይ አምባሳደር ነብያት ጌታቸው በወቅታዊ የውጭ ግንኙነት…

በሐረሪ ክልል የተገነቡ አዳዲስ ትምህርት ቤቶች አገልግሎት መስጠት ጀመሩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሐረሪ ክልል የተገነቡ አዳዲስ ትምህርት ቤቶችና ማስፋፊያና ጥገና የተደረገላቸው ተጨማሪ መማሪያ ክፍሎች አገልግሎት መስጠት ጀመሩ። ትምህርት ቤቶቹን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ እና የትምህርት ሚኒስትር ዴኤታ አየለች እሸቴ መርቀው…

ኢትዮጵያ በሴቶች የ3ሺህ ሜትር መሰናክል የነሐስ ሜዳልያ አገኘች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ20ኛው የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና ኢትዮጵያ በሴቶች የ3ሺህ ሜትር መሰናክል በሲምቦ አለማየሁ አማካኝነት ተጨማሪ የነሐስ ሜዳልያ አግኝታለች፡፡ በርቀቱ ከአትሌት ሲምቦ አለማየሁ በተጨማሪ ኢትዮጵያን የወከለችው ሎሚ ሙለታ 8ኛ ደረጃን በመያዝ…