Fana: At a Speed of Life!

በጎንደር በእገታ ወንጀል የተጠረጠሩ 31 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጎንደር ከተማ በሰው እገታ ወንጀል የተጠረጠሩ 31 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን ፖሊስ አስታወቀ። የከተማ አስተዳደሩ ፖሊስ መምሪያ ሃላፊ ረዳት ኮሚሽነር አየልኝ ታክሎ እንዳሉት÷በከተማዋ የእገታ የወንጀል ድርጊቶች ተፈጽመዋል። የጸጥታ…

5ኛው የአፍላ ወጣቶችና ወጣቶች ጤና ጉባዔ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 5ኛው የአፍላ ወጣቶች እና ወጣቶች ጤና ጉባዔ በዓድዋ ድል መታሰቢያ እየተካሄደ ነው፡፡ ጉባዔው “ተደራሸነትና ጥራት፡ ምላሽ ሰጪ የጤና ስርዓት ለሁሉም የአፍላ ወጣቶችና ወጣቶች” በሚል መሪ ሃሳብ ነው እየተካሄደ የሚገኘው፡፡ በጉባዔው የጤና…

የባሕርዳር ስታዲየም ግንባታ የፊፋ ደረጃዎችን በሚያሟላ መልኩ እየተከናወነ ነው – ወ/ሮ ሸዊት ሻንካ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ሸዊት ሻንካ የባሕርዳር ዓለም አቀፍ ስታዲየም ግንባታ የደረሰበትን ደረጃ ጎብኝተዋል፡፡ ወ/ሮ ሸዊት ሻንካ በዚህ ወቅት እንዳሉት÷ የባህርዳር ስታዲየም ደረጃውን ጠብቆ እንዲሰራ የክልሉ አመራሮች የወሰዱት ቁርጠኝነት ለሌሎች…

ሚኒስቴሩ ለጠንካራ ሀገረ መንግስት ግንባታ የሚያግዙ አበረታች ተግባራትን ማከናወኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 7ኛው ሀገር አቀፍ የሰላምና ፀጥታ የምክክር መድረክ በሆሳዕና ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ የሰላም ሚኒስትር ብናልፍ አንዷለም እንዳሉት÷ሚኒስቴሩ በበጀት ዓመቱ ከሰላምና ፀጥታ ተቋማት ጋር በመቀናጀት ለጠንካራ ሀገረ-መንግሥት ግንባታ የሚያግዙ ሀገራዊ…

አቶ ብናልፍ ከአማራ ክልል የሰላም ካውንስል አመራሮች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም ሚኒስትር ብናልፍ አንዱአለም በአማራ ክልል የተፈጠረውን ግጭት ለመፍታት ከተቋቋመው የሰላም ካውንስል አመራሮች ጋር ተወያይተዋል፡፡ የሰላም ካውንስሉ ሰብሰቢ አቶ ያየህ ይራድ በለጠ÷ካውንስሉ የተቋቋመበት ዋና ዓላማ በመንግስትና በፋኖ ሃይሎች…

በአዲሱ ዓመት የኢትዮጵያ ጓዳዎች በበረከት እንዲሞሉ የተጀመረው ውጤታማ ጉዞ ተጠናክሮ ይቀጥላል – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) መጪው አዲስ አመት የኢትዮጵያ ጓዳዎች በበረከት የተትረፈረፉ ይሆኑ ዘንድ የጀመርነውን የውጤታማነት ጉዞ አጠናክረን እንቀጥል ሲሉ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ሃላፊና የብልጽግና ፓርቲ ምክትል…

በምስራቅ ቦረና ዞን በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ8 ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ቦረና ዞን ሊበን ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ ሹፌርና ረዳቱን ጨምሮ የ8 ሰዎች ሕይወት አለፈ፡፡ አደጋው ከአዶላ ዋዩ ወደ ነጌሌ ቦረና ተሳፋሪዎችን ጭኖ ሲጓዝ የነበረ ዶልፊን ከሲኖትራክ ጋር ተጋጭቶ መከሰቱን የኦሮሚያ ፖሊስ…

በኦሮሚያ ክልል በተለያዩ ዘርፎች ለሚሰማሩ አልሚዎች አስፈላጊው ድጋፍ ይደረጋል – አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በተለያዩ ዘርፎች ለሚሰማሩ አልሚዎች አስፈላጊው ድጋፍ እንደሚደረግ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ገለጹ፡፡ ኤኤምጂ ሆልዲንግስ በሸገር ከተማ ገላን ክ/ከተማ ለሚያስገነባው የኢንዱስትሪ ፓርክ ከ7 የሕንድና ቻይና ኩባንያዎች…

ኢፋድ የኢትዮጵያ የገጠር ልማት ስራዎችን መደገፉን አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፉ የግብርና ልማት ፈንድ (ኢፋድ) የኢትዮጵያ መንግስትን የገጠር ልማት ስራዎች መደገፉን አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታወቀ። የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሺዴ ከኢፋድ ተባባሪ ምክትል ፕሬዚዳንት ዶናል ብራውን ጋር ተወያይተዋል።…

የአግሮፕሮሰሲንግ “የዘርፍ ክህሎት ካውንስል” ተቋቁሞ ሥራ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአግሮፕሮሰሲንግ ዘርፍ ሙያዎች ላይ የሚሰራ “የዘርፍ ክህሎት ካውንስል” ተቋቁሞ በይፋ ሥራ ጀምሯል። የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ዴዔታ ተሻለ በሬቻ (ዶ/ር)÷ ካውንሱሉ በክህሎት ልማት ሥራዎች በተለይም በአግሮ ፕሮሰሲንግ ዘርፍ የሚታየውን የገበያ…