Fana: At a Speed of Life!

ጾምና የጤና በረከቶች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የኦርቶዶክስ ተዋህዶ እምነት ተከታዮች ዘንድ የዐቢይ ጾም እንዲሁም በእስልምና እምነት ተከታዮች ዘንድ ደግሞ የረመዳን ጾም በዛሬው ዕለት ተጀምሯል፡፡ በሁለቱም እምነቱ ተከታዮች ዘንድ ከፍተኛ ትኩረት ከሚሰጣቸው የጾም ወቅቶች ጋር ተያይዞም…

እንግሊዝ በኢትዮጵያ ያላትን የኢንቨስትመንት ተሳትፎ ለማሳደግ እየሰራች ነው – አምባሳደር ዳረን ዌልች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለበርካታ ዓመታት የዘለቀውን የእንግሊዝ እና የኢትዮጵያ የሁለትዮሽ ግንኙነት በኢንቨሰትመንት ለማጠናከር እየተሰራ መሆኑን በኢትዮጵያ የእንግሊዝ አምባሳደር ዳረን ዌልች ገለጹ። አምባሳደር ዳረን ዌልች÷ ኢትዮጵያና እንግሊዝ ለበርካታ ዓመታት የዘለቀ…

የሪፐብሊኩ ጥበቃ ሃይል ያሰለጠናቸውን የልዩ ሃይል አባላት አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሪፐብሊኩ ጥበቃ ሃይል ያሰለጠናቸውን የልዩ ሃይል አባላት አስመርቋል፡፡ በምረቃ ሥነ-ሥርዓቱ የሪፐብሊኩ ጥበቃ ሃይል ዋና አዛዥ ሜ/ጄ አብድሮ ከድር፣ የፌዴራል ፖሊስ ኮሚሽን ከሚሽነር ጄኔራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል እና ሌሎች እንግዶች ተገኝተዋል፡…

በሐረሪ ክልል ከ400 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ የተገነቡ ፕሮጀክቶች ተመረቁ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል ከ400 ሚሊየን ብር በሚልቅ ወጪ የተገነቡ ፕሮጀክቶች ተመርቀዋል፡፡ ፕሮጀክቶቹን የመረቁት÷ የሐረሪ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ኦርዲን በድሪ እና የክልሉ ከፍተኛ ባለስልጣናት ናቸው፡፡ ፕሮጀክቶቹ ገጠርን ከከተማ በማቆራኘት…

በፖሊሳዊ ግዳጆች የላቀ አፈፃፀም ላሳዩ አመራሮችና አባላት እውቅና ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ የወንጀል መከላከል ጠቅላይ መምሪያ በተለያዩ ፖሊሳዊ ግዳጆች የላቀ አፈጻጸም ላሳዩ አመራሮችና አባላት የእውቅናና የሽልማት መርሐ ግብር ተካሂዷል፡፡ እውቅናና ሽልማቱ ፖሊሳዊ ግዳዳጆችን በአገር ፍቅር ስሜትና ጀግንነት…

የውጪ ምንዛሬ ፈቃድ ክልከላ በተጣለባቸው እቃዎችና ተሽከርካሪዎች ላይ ማስተካከያ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጪ ምንዛሬ ፈቃድ ክልከላ በተደረገባቸው እቃዎችና ተሽከርካሪዎች ላይ ማስተካከያ መደረጉን የገንዘብ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ የገንዘብ ሚኒስቴር ጉዳዩን አስመልክቶ የሰጠው ማብራሪያ እንደሚከተለው ቀርቧል፡- የውጪ ምንዛሬ ፈቃድ ክልከላ…

ከ264 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ264 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች መያዙን የጉምሩክ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ ኮሚሽኑ ከየካቲት 15 እስከ 21 ቀን 2016 ዓ.ም ባደረገው ክትትል ነው 195 ነጥብ 9 ሚሊየን ብር የገቢና 68 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር…

የማክሮ ኢኮኖሚና የመሰረተ ልማት አፈጻጸም ግምገማ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2016 በጀት ዓመት የስድስት ወራት የማክሮ ኢኮኖሚና የመሰረተ ልማት አፈጻጸም ግምገማ እየተካሄደ ነው። በግምገማ መድረኩ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ፣ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ኃላፊና የካቢኔ ጉዳዮች ሚኒስትር አለምጸሀይ…

ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን በዓድዋ ድል መታሰቢያ እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን በዓድዋ ድል መታሰቢያ በድምቀት እየተከበረ ነው፡፡ ቀኑ “ሴቶችን እናብቃ፣ ልማትና ሰላምን እናረጋግጥ” በሚል መሪ ሃሳብ ነው በተለያዩ ዝግጅቶች እየተከበረ የሚገኘው፡፡ በመርሐ ግብሩ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ፣…

ኢትዮጵያና አንጎላ ነባሩን የአየር አገልግሎት ስምምነት በአዲስ አሻሽለው ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያና አንጎላ ነባሩን የአየር አገልግሎት ስምምነት በአዲስ መልክ አሻሽለው ተፈራርመዋል፡፡ ስምምነቱን የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር አቶ ጌታቸው መንግስቴ እና የአንጎላ ብሔራዊ ሲቪል አቪዬሽን ባለሥልጣን የቦርድ ሰብሳቢ…