የተቋም ግንባታ ውጥናችን ስኬታማነቱ የሚረጋገጠው በጠንካራ ሴቶች ወሳኝ ተሳትፎ ነው – ሌ/ጄ ይልማ መርዳሳ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የተቋም ግንባታ ውጥናችን ስኬታማነቱ የሚረጋገጠው በጠንካራ ሴት የሰራዊት አባላት ወሳኝ ተሳትፎ ነው ሲሉ የኢፌዴሪ አየር ኃይል ዋና አዛዥ ሌተናል ጀኔራል ይልማ መርዳሳ ገለጹ፡፡
ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን "የሴቶች ተጋድሎ ለሰላም እና ለፍትሕ"…