Fana: At a Speed of Life!

የተቋም ግንባታ ውጥናችን ስኬታማነቱ የሚረጋገጠው በጠንካራ ሴቶች ወሳኝ ተሳትፎ ነው – ሌ/ጄ ይልማ መርዳሳ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የተቋም ግንባታ ውጥናችን ስኬታማነቱ የሚረጋገጠው በጠንካራ ሴት የሰራዊት አባላት ወሳኝ ተሳትፎ ነው ሲሉ የኢፌዴሪ አየር ኃይል ዋና አዛዥ ሌተናል ጀኔራል ይልማ መርዳሳ ገለጹ፡፡ ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን "የሴቶች ተጋድሎ ለሰላም እና ለፍትሕ"…

ለሕዳሴ ግድቡ እስካሁን 18 ነጥብ 9 ቢሊየን ብር መሰብሰቡ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ እስካሁን 18 ነጥብ 9 ቢሊየን ብር ከሕዝብ ተሳትፎ መሰብሰቡን የሕዳሴ ግድብ ማስተባበሪያ ፕሮጀክት ጽህፈት ቤት አስታወቀ፡፡ የጽህፈት ቤቱ ምክትል ዋና ዳይሬክተር ፍቅርተ ታምር በሰጡት መግለጫ÷ ታላቁ የኢትዮጵያ…

በጋምቤላ ክልል ዘላቂ ሰላምና ልማትን ለማረጋገጥ ሁሉም የድርሻውን እንዲወጣ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል ዘላቂ ሰላምና ልማት ለማረጋገጥ ሁሉም ዜጋ የድርሻውን ሊወጣ እንደሚገባ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኡሞድ ኡጁሉ አሳሰቡ። በአኙዋ ዞን ከአምስቱም ወረዳዎች የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎችና አመራሮች የተሳተፉበት ህዝባዊ ውይይት በአቦቦ…

የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ በነበረበት ይቀጥላል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ የካቲት ወር ሲሸጥ በነበረበት ዋጋ የሚቀጥል መሆኑን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታውቋል። በዚህም መሰረት ከየካቲት 26/06/2016 ዓ.ም ጀምሮ የሁሉም የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ በስራ ላይ…

ትምህርት ሚኒስቴር 5 የዲጂታል መልቲሚዲያ ስቱዲዮዎችን አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ትምህርት ሚኒስቴር በአዲስ አበባ፣ ጅማ፣ ድሬዳዋ፣ ባህር ዳር እና ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲዎች ያቋቋማቸውን አምስት የዲጂታል መልቲሚዲያ ስቱዲዮዎች አስመርቋል፡፡ ስቱዲዮዎቹ ሚኒስቴሩ ከማስተርካርድ ፋውዴሽን፣ ከአሪዞና ስቴት ዩኒቨርሲቲ እና ከሻያሾኔ…

ወ/ሮ ትዕግስት ሃሚድ በኢትዮጵያ ከተባበሩት ዓረብ ኤሚሬቶች አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር (ኢመደአ) ዋና ዳይሬክተር ትዕግስት ሃሚድ በኢትዮጵያ ከተባበሩት ዓረብ ኤሚሬቶች አምባሳደር ሞሐመድ ሳሌም አልረሺድ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም÷ ኢመደአ ከተባበሩት ዓረብ ኤሚሬቶች አቻ ተቋማት ጋር…

የሕዝባችንን ፈተናዎች እና ፍላጎቶች ማዳመጥ ቀዳሚ ተግባራችን ነው – ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሁሉም አካባቢ የሚኖረውን ሕዝባችንን ፈተናዎች እና ፍላጎቶች ማዳመጥ ቀዳሚ ተግባራችን ነው ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከደቡብ፣ ደቡብ ምዕራብ፣ ሲዳማና ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልሎች ከተወጣጡ ተወካዮች…

የማረሚያ ቤቶችን ሥራ ወደ ላቀ ደረጃ ለማድረስ ባለድርሻ አካላት በትብብር እንዲሰሩ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራል እና የክልል ማረሚያ ቤት ኮሚሽን ኮሚሽነሮች የጋራ ጉባዔ በሶማሌ ክልል ጅግጅጋ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ ጉባዔው የማረሚያ ተቋማት ሪፎርም ማስቀጠል፣ የማረም፣ ማነፅና የተሃድሶ ልማት አገልግሎት ውጤታማነት እና የሕግ የታራሚዎችን ሰብዓዊ…

የመጀመሪያው የትምህርት ምዘና ብሔራዊ ጉባዔ መካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የመጀመሪያው የትምህርት ምዘና ብሔራዊ ጉባዔ ዛሬ በአዲስ አበባ መካሄድ ጀምሯል። ጉባዔው "በኢትዮጵያ የትምህርት ምዘናና የፈተና አሰጣጥ ስርዓቶችን መለወጥ፤ የነገ ትልሞችን ለማሳካት" በሚል መሪ ሀሳብ ነው እየተካሄደ የሚገኘው። በጉባዔው…

ኢትዮጵያ በሴቶች 1 ሺህ 500 እና 800 ሜትር ሩጫ የወርቅ ሜዳሊያ አገኘች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በግላስጎው በተካሄደው የዓለም የቤት ውስጥ አትሌቲክስ ሻምፒዮና ኢትዮጵያ በሴቶች 1 ሺህ 500 እና 800 ሜትር ሩጫ የወርቅ ሜዳሊያ አገኘች። በሻምፒዮናው በሴቶች 1 ሺህ 500 ሜትር ፍፃሜ ውድድር ፍሬወይኒ ሀይሉ 4:01.46 በሆነ ሰዓት…