Fana: At a Speed of Life!

ቀሲስ በላይ መኮንን በተጠረጠሩበት በሀሰተኛ ሰነድ የዶላር ዝውውር ወንጀል ለምርመራ ማጣሪያ ጊዜ ቀጠሮ ተፈቀደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ አራዳ ምድብ ጊዜ ቀጠሮ ችሎትቀሲስ በላይ መኮንን በተጠረጠሩበት በሀሰተኛ ሰነድ የዶላር ዝውውር ወንጀል ለምርመራ ማጣሪያ ጊዜ ቀጠሮ ፈቀደ፡፡ የፌደራል ፖሊስ መርማሪ ቀሲስ በላይ መኮንን ከትናንት በስቲያ በአፍሪካ ህብረት…

ለሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የምናደርገው ድጋፍ በሀገር ግንባታ ሥራችን ላይ አሻራ የምንጥልበት ነው – አፈ ጉባዔ ታገሰ ጫፎ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን የምናደርጋቸው ድጋፎች በሀገር ግንባታ ሥራችን ላይ አሻራ የምንጥልበት በመሆኑ አስፈላጊውን እገዛ ማድረግ አለብን ሲሉ የህዝብ ተወካዮች ም/ቤት አፈ ጉባዔ ታገሰ ጫፎ ገለጹ፡፡ አፈ ጉባዔው የምክክር ኮሚሽኑን የአፈፃፀም…

የአካባቢ ብክለት ተጽዕኖ ባደረሱ 1 ሺህ 720 ተቋማት ላይ እርምጃ ተወሰደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ዘጠኝ ወራት የአካባቢ ብክለት ተጽዕኖ ባደረሱ 1 ሺህ 720 ተቋማት ላይ እርምጃ መውሰዱን የአዲስ አበባ አካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን አስታወቀ፡፡ የባለስልጣኑ ዋና ስራ አስኪያጅ አቶ ድዳ ድሪባ እንዳሉት÷ ባለስልጣኑ ባለፉት 9…

ቻይና የብሔራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን የሚያከናውናቸውን ተግባራት እንደምትደግፍ ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይና መንግስት የብሔራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን እያከናወናቸው የሚገኙ ተግባራት ለመደገፍ ዝግጁ መሆኑን ገለጸ፡፡ የብሔራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን ኮሚሽነር ተመስገን ጥላሁን በኢትዮጵያ የቻይና ኤምባሲ ኢኮኖሚክ ካውንስለር ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም…

ኮርፖሬሽኑ ከጀርመን ኩባንያ ጋር የ1 ነጥብ 2 ሚሊየን ዩሮ የድጋፍ ስምምነት ተፈራረመ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ከጀርመን ድርጅት አስተባባሪ ቢሮ (አይ ኤፍ ኢ) ጋር የ1 ነጥብ 2 ሚሊየን ዩሮ የድጋፍ ስምምነት ተፈራርሟል። የኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈፃሚ አክሊሉ ታደሰ÷ የጀርመኑ ማስተባበሪያ ቢሮ የስራ እድልን ለመጨመር…

በክልሉ አዳዲስ አሰራሮችን በመቀመር የሕዝብ ተጠቃሚነትን ለማጎልበት በትኩረት ይሰራል -አቶ እንዳሻው ጣሰው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል አዳዲስ አሰራሮችን በመቀየስ የሕዝብ ተጠቃሚነትን ለማጎልበት በትኩረት ይሰራል ሲሉ የክልሉ ም/ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው ገለጹ፡፡ አቶ እንዳሻው የክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት ባለፉት ዘጠኝ ወራት እቅድ አፈጻጸም ላይ…

የግብርና ምርት ማቀነባበሪያ ኢንዱስትሪዎችን መደገፍ እንደሚገባ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የግብርና ምርት ማቀነባበሪያ ኢንዱስትሪዎችን መደገፍ እንደሚያስፈልግ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል ገለጹ፡፡ አቶ መላኩ አለበል ከተባበሩት መንግስታት የኢንዱስትሪ ልማት ድርጅት የዘላቂ ልማት ግብቦች ፈጠራ እና ኢኮኖሚ ትራንስፎርሜሽን…

በአማራ ክልል ከ224 ሺህ በላይ ተማሪዎች የምገባ መርሐ ግብር ተጠቃሚ ሆነዋል

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ከ224 ሺህ በላይ ተማሪዎች የምገባ መርሐ ግብር ተጠቃሚ በመሆን ላይ እንደሚገኙ የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታወቀ። የቢሮው ምክትል ኃላፊ ወ/ሮ ኢየሩስ መንግስቱ እንደገለጹት÷ በመርሐ ግብሩ ተጠቃሚ በመሆን ላይ የሚገኙት ተማሪዎች…

ኢትዮጵያ ለስታርት አፖች ከፋይናንስ አቅርቦት ጀምሮ ምቹ ምህዳርን የሚፈጥሩ የፖሊሲ እርምጃዎችን መውሰድ ጀምራለች- ባለስልጣኑ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ለስታርት አፖች ከፋይናንስ አቅርቦት ጀምሮ ምቹ ምህዳርን የሚፈጥሩና ከባለድርሻ አካላት ጋር በትብብር የሚተገበሩ ጠንካራ የፖሊሲ እርምጃዎችን መውሰድ መጀመሯን የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለስልጣን አስታወቀ፡፡ በኢትዮጵጵያ የሚገኙ ስታርት…

የትራንስፖርት ስምሪትና የነዳጅ ድጎማን በማጭበርበር ሙስና ወንጀል የተጠረጠሩ የስምሪት ሃላፊዎችና የትራንስፖርት ማህበራት አመራሮች ዋስትና እንዲታገድ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የትራንስፖርት ስምሪት እና የነዳጅ ድጎማን በማጭበርበር ሙስና ወንጀል የተጠረጠሩ የስምሪት ሃላፊዎችና የትራንስፖርት ማህበራት አመራሮች ዋስትና እንዲታገድ ተጠየቀ፡፡ የፌደራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ ጊዜ ቀጠሮ ችሎት በዛሬ ቀጠሮው በአዲስ…