Fana: At a Speed of Life!

በአቶ አደም ፋራህ የተመራ ልዑክ ጅቡቲ ገባ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ የተመራ ልዑክ ጅቡቲ ገብቷል። ልዑኩ ጅቡቲ አምቡሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርስ በአምባሳደር ብርሃኑ ፀጋዬ አቀባበል ተደርጎለታል። በጅቡቲ ቆይታቸውም የአር ፒ ፒ…

ኢትዮጵያ ቡና ሲዳማ ቡናን 3 ለ 0 አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ16ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ኢትዮጵያ ቡና ሲዳማ ቡናን 3 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፏል፡፡ የኢትዮጵያ ቡናን የማሸነፊያ ግቦች አብዱልከሪም ወርቁ፣ ብሩክ በየነ እና ጊት ጋትኩት(በራስ ላይ) አስቆጥረዋል፡፡ የሊጉ መርሐ ግብር…

ሩሲያ 38 የዩክሬን ሰው አልባ አውሮፕላኖችን መትታ ጣለች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ 38 የዩክሬን ሰው አልባ አውሮፕላኖችን (ድሮን) መትታ መጣሏን አስታውቃለች፡፡ የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር እንዳስታወቀው ÷ የዩክሬን ጦር በክሬሚያ ደቡብ ምስራቅ ግዛት በምትገኘው ፊዮዶሲያ ከተማ ዛሬ የድሮን ጥቃት ፈጽሟል፡፡ ይሁን…

በአማራ ክልል የት/ቤቶችን ደረጃ የማሻሻልና ግብዓት የማሟላት ሥራ እየተከናወነ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ የሚያግዙ የት/ቤቶችን ደረጃ የማሻሻልና ግብዓት የማሟላት ሥራ እየተከናወነ መሆኑን የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታወቀ። የቢሮው ሃላፊ ሙሉነሽ ደሴ (ዶ/ር) እንደገለፁት÷በክልሉ የትምህርት ቤቶችን ደረጃ…

ከተለያዩ ክልሎች የተወጣጡ የሕብረተሰብ ተወካዮች የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሲዳማ ፣ ደቡብ ምዕራብ ፣ ደቡብ ኢትዮጵያ እና ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልሎች የተውጣጡ የተለያዩ የሕብረተሰብ ክፍል ተወካዮች የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጎብኝተዋል፡፡ የሁሉም ኢትዮጵያውያን የጋራ ድል የሆነው የዓድዋ ድል እጅግ ባማረና ሁሉንም በሚወክል…

የሐረሪ ክልል ካቢኔ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ውሳኔ አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረሪ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል። ምክር ቤቱ በሐረር ከተማ ማዘጋጃ ቤት የከተማ ተቋማዊ እና የመሰረተ ልማት ማስተባበሪያ ፕሮጀክት ጽ/ቤት በ2016 በጀት ዓመት…

የዓድዋ ድል የኢትዮጵያውያን የነፃነት፣ የእኩልነትና የአልገዛም ባይነት አርማ ነው- አቶ አወል አርባ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ 128ኛውን የዓድዋ ድል በዓል አስመልክተው የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ በመልዕክታቸውም ÷ ዓድዋ ለመላ ኢትዮጵያን እና ወዳጆቸ የነፃነት፣ የእኩልነትና የአልገዛም ባይነት አርማ ከመሆኑ…

የዓድዋ ድል ለጋራ ማንነት ግንባታ ትልቅ መሰረት የጣለ ነው – አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓድዋ ድል ለሁሉም ኢትዮጵያውያን የጋራ ማንነት ግንባታ ትልቅ መሰረት የጣለ ነው ሲሉ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ገለጹ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ 128ኛውን የዓድዋ ድል መታሰቢያ በዓልን አስመልክተው የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት…

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የማዕድን ምርትን ለማሳደግ ልማት ባንክ ድጋፍ እንዲያደርግ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የማዕድን ምርት ሥራን በቴክኖሎጂ ታግዞ ውጤታማ ለማድረግ የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ድጋፍ እንዲያደርግ ተጠየቀ፡፡ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን በኢትዮጵያ ልማት ባንክ ፕሬዚዳንት ዮሃንስ አያሌው (ዶ/ር) ከተመራ…

በመዲናዋ ለዓድዋ ድል መታሰቢያ በዓል ለተሽከርካሪ ዝግ የሚደረጉ መንገዶች ይፋ ሆኑ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 22፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ለዓድዋ ድል መታሰቢያ በዓል አከባበር ለተሽከርካሪ ዝግ የሚደረጉ መንገዶች ይፋ ሆነዋል፡፡ የአዲስ አበባ ፖሊስ እንዳስታወቀው÷ 128ኛው የዓድዋ ድል መታሰቢያ ክብረ በዓል በአዲስ አበባ ፒያሳ አካባቢ በሚገኘው የዓድዋ ድል…