ኢትዮጵያ በዓለም አቀፉ የሥርዓተ-ጾታ እኩልነትና የሴቶች ልማት ጉባዔ ላይ እየተሳተፈች ነው
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በ68ኛው ዓለም አቀፍ የሥርዓተ-ጾታ እኩልነትና የሴቶች ልማት ጉባዔ ላይ እየተሳተፈች ነው፡፡
ጉባዔው "ድህነትን በመቅረፍ፣ ተቋማትን በማጠናከርና በሥርዓተ ጾታ እይታ ፋይናንስን በማጎልበት የሥርዓተ ጾታ እኩልነት ስኬትን ማፋጠንና ሁሉንም…