Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ እና ኮይካ የ16 ሚሊየን ዶላር የድጋፍ ሥምምት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና የኮሪያ ዓለም አቀፍ ትብብር ኤጀንሲ (ኮይካ) የ16 ሚሊየን ዶላር የድጋፍ ሥምምት ተፈራርመዋል፡፡ ሥምምነቱን የገንዘብ ሚኒስትር ዴዔታ ሰመሪታ ሰዋሰው እና የኮይካ ምክትል ፕሬዚዳንት ዶንግሆ ኪም ተፈራርመዋል፡፡ የድጋፍ ስምምነቱ…

ከ2 ነጥብ 9 ቢሊየን ብር በላይ ጉዳት ያደረሰ ተጠርጣሪ በቁጥጥር ሥር ዋለ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በመንግስት ላይ ከ2 ነጥብ 9 ቢሊየን ብር በላይ ጉዳት ያደረሰ ተጠርጣሪ በቁጥጥር ሥር መዋሉን የፋይናንስ ደህንነት አገልግሎት አስታወቀ፡፡ አገልግሎቱ ከገቢዎች ሚኒስቴር ጋር በመቀናጀት በታክስ ሥርዓቱ ላይ በሚፈጸሙ ወንጀሎች ላይ ባደረገው ክትትል…

በሚቀጥሉት 11 ቀናት ለዝናብ መፈጠር አስተዋጽኦ የሚያደርጉ ሁኔታዎች እንደሚጠናከሩ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሚቀጥሉት11 ቀናት ለዝናብ መፈጠር አስተዋጽኦ የሚያደርጉ የሚቲዎሮሎጂ ገጽታዎች ከዕለት ወደ ዕለት እየተጠናከሩ እንደሚሄዱ የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት ገለጸ፡፡ አብዛኛዎቹ የበልግ አብቃይና ተጠቃሚ ቦታዎች በመጠንም ሆነ በሥርጭት የተሻለ…

መከላከያ ዋር ኮሌጅ ያሰለጠናቸውን ጄነራል መኮንኖችና ከፍተኛ መኮንኖች አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ መከላከያ ዋር ኮሌጅ በተለያዩ በአጭር የትምህርት መርሃ ግብሮች ያሰለጠናቸውን ጀነራል መኮንኖችና ከፍተኛ መኮንኖች አስመርቋል። በምርቃት ሥነ- ሥርዓቱ ላይ የጦር ሃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ፣ በህዝብ ተወካዮች…

ለዘንድሮ የሐጂ ጉዞ እስካሁን ከ10 ሺህ በላይ ሁጃጆች ተመዝገበዋል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለዘንድሮ የሐጂ ጉዞ እስካሁን ከ10 ሺህ በላይ ሁጃጆች መመዝገባቸውን የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ም/ቤት አስታወቀ። የ1 ሺህ 445ኛው የሐጂ ጉዞ ምዝገባ ከጥር 27 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ በመከናወን ላይ ሲሆን÷ በጥቂት ቀናት ውስጥ…

ካፍ የአዲስ አበባ ስታዲየም እድሳት ላይ እንዲከናወኑ ያስቀመጣቸው ሥራዎች ተጠናቀቁ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን (ካፍ) በአዲስ አበባ ስታዲየም እድሳት መመዘኛ መስፈርቶችን መሰረት በማድረግ እንዲከናወኑ ያስቀመጣቸው ሥራዎች ሙሉ በሙሉ መጠናቀቃቸውን የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር ገለጸ። በሚኒስቴሩ የስፖርት ፋሲሊቲ ልማትና…

የአየር ሃይል አመራሮችና አባላት የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ አየር ሃይል አመራሮች፣ አባላትና ሲቪል ሰራተኞች የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጎብኝተዋል፡፡ የጉብኝቱ ተሳታፊዎች÷ የዓድዋ ድል መታሰቢያ የኢትዮጵያዊያን የተጋድሎ ታሪክ መዘከሪያ ብቻ ሳይሆን ለአዲሱ ትውልድ የሀገር ፍቅር ስሜትን የሚፈጥር…

አቶ አደም ፋራህ ከቻይና ሕዝቦች የወዳጅ ሀገራት አሶሴሽን ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ የቻይና ሕዝቦች የወዳጅ ሀገራት አሶሴሽን ፕሬዚዳንት ያንግ ዋንሚንግን በጽ/ቤታቸው ተቀብለው አነጋግረዋል። አቶ አደም ፋራህ በወቅቱ እንዳሉት÷ የሁለቱ ሀገራት ጠንካራ ታሪካዊ ግንኙነት…

የጠ/ሚ ጽ/ቤት የሴቶችና ማህበራዊ ጽ/ቤት የአካቶ ትግበራ አባላት የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት የሴቶች እና ማህበራዊ ጽሕፈት ቤት የአካቶ ትግበራ አባላት እና የአንድነት ፓርክ ሰራተኞች የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጎብኝተዋል፡፡ የጉብኝቱ ተሳታፊዎች እንዳሉት÷ መታሰቢያው ከዓድዋ ድል መታሰቢያነቱ በተጨማሪ ሁሉን አቀፍ…

ተገቢ ያልሆነ የንግድ ውድድር በፈጸሙ ነጋዴዎች ላይ ከ10 ነጥብ 4 ሚሊየን ብር በላይ ቅጣት ተላለፈ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ተገቢ ያልሆነ የንግድ ውድድር በፈጸሙ ነጋዴዎች ላይ ከ10 ነጥብ 4 ሚሊየን ብር በላይ የገንዘብ ቅጣት መተላለፉን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ሚኒስቴሩ ባለፉት 6 ወራት የሌላውን ነጋዴ ምልክት በአሳሳች ሁኔታ በመጠቀምና ሆን…