ኢትዮጵያ ከሶማሊላንድ ጋር የተፈራረመችው ሥምምነት የኢትዮጵያን የንግድ ትስስር ያጠናክራል – አቶ ገብረመስቀል ጫላ
አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የባህር በር ለማግኘት ከሶማሊላንድ ጋር የተፈራረመችው የመግባቢያ ሥምምነት ኢትዮጵያን በዓለም ገበያ ውስጥ ያላትን የንግድ ትስስር የሚያጠናክር መሆኑን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ገለጸ።
ኢትዮጵያ የባህር በር ለማግኘት…