Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ ከሶማሊላንድ ጋር የተፈራረመችው ሥምምነት የኢትዮጵያን የንግድ ትስስር ያጠናክራል – አቶ ገብረመስቀል ጫላ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የባህር በር ለማግኘት ከሶማሊላንድ ጋር የተፈራረመችው የመግባቢያ ሥምምነት ኢትዮጵያን በዓለም ገበያ ውስጥ ያላትን የንግድ ትስስር የሚያጠናክር መሆኑን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ገለጸ። ኢትዮጵያ የባህር በር ለማግኘት…

ኮሚሽኑ በአሜሪካና ካናዳ ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ጋር የፊታችን ጥር 5 ቀን ይወያያል

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በአሜሪካ እና ካናዳ ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ጋር የፊታችን ጥር 5 ቀን 2016 ዓ.ም እንደሚወያይ አስታውቋል፡፡ ኮሚሽኑ በመላው ዓለም ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ጋር…

ስምምነቱ ሶማሊላንድን ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ከሊዙ የሚታሰብ ድርሻ እንዲኖራት ያስችላል – የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ እና ሶማሊላንድ መካከል የተፈረመው ስምምነት ሶማሊላንድን ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ከሊዙ የሚታሰብ ድርሻ እንዲኖራት ያስችላል ሲል የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ፡፡ አገልግሎቱ የስምምነት ሠነዱን አስመልክቶ ባወጣው መግለጫ÷…

ኢትዮጵያና ሶማሊላንድ የተፈራረሙት ስምምነት የሰጥቶ መቀበል መርሕን ያከበረና ትብብርን የሚያጠናክር ነው – አምባሳደር ዲና

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያና ሶማሊላንድ የተፈራረሙት የመግባቢያ ስምምነት የሰጥቶ መቀበል መርህን ያከበረና የቀጠናውን ትብብር የሚያጠናክር መሆኑን በህዝብ ተወካዮች ም/ቤት የውጭ ግንኙነትና ሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባል አምባሳደር ዲና ሙፍቲ ተናገሩ፡፡ ኢትዮጵያ…

የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በወቅታዊ የፀጥታ ጉዳዮች ላይ እየመከረ ነው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በወቅታዊ የክልሉ የፀጥታ ጉዳዮች ላይ በሆሳዕና ከተማ እየመከረ ነው። በመድረኩ የክልሉ ም/ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻዉ ጣሳውን ጨምሮ በክልሉ የሚገኙ የፀጥታ ዘርፍ ኃላፊዎችና የፖሊስ ኮሚሽነሮች ተገኝተዋል፡፡ ምክክሩ…

በአማራ ክልል የሚከበሩ በዓላትን ምክንያት በማድረግ አዳዲስና ተጨማሪ በረራዎች ተጀምረዋል

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል የሚከበሩ በዓላትን ምክንያት በማድረግ ወደ ተለያዩ የክልሉ ከተሞች አዳዲስና ተጨማሪ በረራዎች መጀመራቸው ተገልጿል፡፡ የአማራ ክልል ባህል እና ቱሪዝም ቢሮ ሃላፊ አቶ ጣሂር መሃመድ እንደገለጹት፥ በክልሉ በታኅሣስ ወር መጨረሻ ቀናት…

ብሔራዊ የማህበረሰብ አቀፍ የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 3ኛው የማህበረሰብ አቀፍ የአካል ብቃት እንቅቃሴ በሁሉም ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች ዛሬ ተካሂዷል። ''የአንድ ሰዓት የአካል ብቃት እንቅስቃሴ ለሚሊዮኖች" በሚል መሪ ሀሳብ የተካሄደው የአካል ብቃት እንቅስቃሴ መርሃ ግብር ህብረተሰቡ ማህበራዊ…

የሀገር አቀፍ ሕግ አውጪዎች የጋራ የምክክር መድረክ በሐረር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገር አቀፍ ሕግ አውጪዎች የጋራ የምክክር መድረክ በሐረር ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ በመድረኩ የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት አፈ-ጉባዔ ታገሰ ጫፎን ጨምሮ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ-ጉባዔ አገኘሁ ተሻገር፣ የፌዴራል ጠቅላይ ፍ/ ቤት ፕሬዚዳንት…

በአማራ ክልል 487 ቢሊየን ብር ላስመዘገቡ ባለሃብቶች የኢንቨስትመንት ፈቃድ ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል 487 ቢሊየን ብር ያስመዘገቡ 1 ሺህ 12 ባለሃብቶች የኢንቨስትመንት ፈቃድ መውሰዳቸውን የክልሉ ኢንዱስትሪ እና ኢንቨስትመንት ቢሮ ገለጸ። የቢሮው ሃላፊ አቶ እንድሪስ አብዱ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንዳሉት÷ በክልሉ በተለያዩ…

አብሮነትን በዘላቂነት ለመገንባት አስተሳሳሪ ትርክቶችን መገንባት ያስፈልጋል – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) እንደ ሀገር አብሮነትን በዘላቂነት ለመገንባት አስተሳሳሪ ትርክቶችን መገንባት ያስፈልጋል ሲሉ የብልፅግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ ገለጹ፡፡ "ብዝሃነትን መኖር” በሚል መሪ ሃሳብ ሀገር አቀፍ የአብሮነት ቀን በመከበር ላይ ይገኛል።…