Fana: At a Speed of Life!

ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ደንበኞች ሒሳብ ከ5 ሚሊየን ብር በላይ ቀንሰው ለሌላ ግለሰብ በማዘዋወር ወጪ አድርገዋል በተባሉ ግለሰቦች ላይ ክስ ተመሰረተ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ሁለት ደንበኞች ሒሳብ ከ5 ሚሊየን ብር በላይ ቀንሰው ለሌላ ግለሰብ በማዘዋወር ወጪ አድርገዋል የተባሉ ስምንት ግለሰቦች ላይ የሙስና ወንጀል ክስ ተመሰረተ። በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 3ኛ የሙስና ጉዳዮች…

የላንሴት አጠቃላይ ሆስፒታል ሰራተኞች የገና በዓልን ምክንያት በማድረግ ደም ለገሱ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የላንሴት አጠቃላይ ሆስፒታል ሰራተኞች የገናን በዓል ምክንያት በማድረግ የደም ልገሳ መርሐ ግብር አካሂደዋል፡፡ የላንሴት አጠቃላይ ሆስፒታል ዋና ሥራ አስኪያጅ ዶክተር ሄኖክ ሰይፈ÷ ሆስፒታሉ በዘርፉ የካበተ ልምድ እና ብቃት ባላቸው ስፔሺያሊስት…

የሕዳሴ ግድብ አጠቃላይ ግንባታ 94 ነጥብ 6 በመቶ መድረሱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ በኢትዮጵያውያን የተባበረ ብርቱ ጥረትና ፅናት ወደ ማጠናቀቂያ ምዕራፍ መሸጋገሩን የግድቡ ማስተባበሪያ ብሔራዊ ምክር ቤት ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ገለጸ። ኢትዮጵያ ለቀጣናዊ ትስስር እና ለጋራ ልማት የምታደርገውን ጥረት…

የሰላም ጥሪውን የተቀበሉ የተሃድሶ ሠልጣኞች የማጠቃለያ መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የተሃድሶ ሥልጠና ሲወስዱ የነበሩ 852 ግለሰቦች የተሳተፉበት የማጠቃለያ መርሐ ግብር በጎንደር ከተማ እየተካሔደ ነው። በመድረኩ የጎንደር ቀጣና ኮማንድ ፖስት ሰብሳቢ ጀኔራል ዋኘው አለሜ፣ የማዕከላዊ ጎንደር ዞን አሥተዳዳሪ ወርቁ ኃይለማሪያም እና…

ሃይማኖታዊ ክበረ በዓላት የመንፈሳዊ ልዕልና መገለጫ መድረኮች ናቸው – የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሃይማኖታዊ ክበረ በዓላትና ስብስቦች የመንፈሳዊ ልዕልና መገለጫ መድረኮች እንጂ ፖለቲካዊ ይዘት ያላቸው መልዕክቶች ሊተላለፍባቸው አይገባም ሲል የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ገለጸ፡፡ የኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ መግለጫ አውጥቷል፡፡…

በአቶ አባተ አበበ የግድያ ወንጀል የተጠረጠረው ተስፋዬ ሆርዶፋ ላይ ተጨማሪ 14 የምርመራ ቀናት ተፈቀደ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት አራዳ ምድብ 1ኛ ጊዜ ቀጠሮ ችሎት በአቶ አባተ አበበ የግድያ ወንጀል የተጠረጠረው ተስፋዬ ሆርዶፋ ኦዳ ላይ ለተጨማሪ ምርመራ 14 ቀናት ለፖሊስ ፈቀደ። ችሎቱ በዛሬው ቀጠሮ ከዚህ በፊት ለፖሊስ በተሰጠው የ14…

አንድን ግለሰብ በማገት 1 ሚሊየን ብር የጠየቁ ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በመተከል ዞን ፓዊ ወረዳ አንድን ግለሰብ በማገት አንድ ሚሊየን ብር ሲጠይቁ የነበሩ ተጠርጣሪዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ፡፡ አጋቾቹ መሪጌታ ሃብተማርያም አለሙ የተባሉ ግለሰብ መኖሪያ ቤት በሕገ ወጥ መንገድ የሀገር መከላከያ ሰራዊትን ደንብ ልብስ…

በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን 2ኛ ትውልድ በኦሮሚያ ክልል የቱሪስት መስህቦችን ለማስጎብኘት ዝግጅት እየተደረገ ነው

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን 2ኛ ትውልድ የኦሮሞን ባህልና እሴት እንዲሁም የቱሪስት መስህቦች ለማስጎብኘት ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን የኦሮሚያ ክልል ቱሪዝም ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ የኮሚሽኑ የቱሪዝም ገበያ ልማትና ብራንድ ባለሙያ አቶ በረከት ደሴ…

ከ144 ሺህ በላይ ዜጎች የውጭ የሥራ ሥምሪት ማግኘታቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት አምስት ወራት ከ144 ሺህ 825 በላይ ዜጎች ለሥራ ወደ ውጪ መሰማራታቸውን የሥራ እና ክሕሎት ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ የውጭ ሀገር የሰራተኛ ስምሪት የዜጎችን መብት፣ ደህንነትና ጥቅም በማስጠበቅ የኢትዮጵያን ተጠቃሚነት በሚያረጋግጥ መልኩ…

የቡልቡላ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የማስፋፊያ ፕሮጀክት ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቡልቡላ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የማስፋፊያ ፕሮጀክት ተጠናቅቆ በዛሬው ዕለት ተመርቋል፡፡ ትምህርት ቤቱ የአዲስ አበበ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ እና የከተማ አስተዳደሩ ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት ነው የተመረቀው፡፡ በአርባ ምንጭ…