በ2015 በጀት ዓመት የክልሉን ሠላም በማጠናከር ህብረተሰቡን ተጠቃሚ የሚያደርጉ የልማት ስራዎች ይከናወናሉ -አቶ አሻድሊ ሀሰን
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 2፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በ2015 በጀት ዓመት የክልሉን ሠላም የበለጠ በማጠናከር ህብረተሰቡን ተጠቃሚ የሚያደርጉ የልማት ስራዎች እንደሚከናወኑ ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን ገለጹ።
የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር…