አነስተኛ የፋይናንስ ተቋማት በኢኮኖሚው ዘርፍ የድርሻቸውን እንዲወጡ ምቹ ሁኔታ ይመቻቻል-ብሄራዊ ባንክ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 4፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) አነስተኛ የፋይናንስ ተቋማት በኢኮኖሚው ዘርፍ የድርሻቸውን እንዲወጡ የማስቻል ስራ ላይ ትኩረት አድረጎ እንደሚሰራ ብሄራዊ ባንክ ገለጸ፡፡
ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፓሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት በብሄራዊ ባንክ የፋይናንስ ተቋማት ሱፐር ቪዥን…