Fana: At a Speed of Life!

በዓለም ከ20 ዓመት በታች የአትሌቲክስ ሻምፒዮና ኢትዮጵያ ተጨማሪ የብር ሜዳሊያ አገኘች

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 28 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኮሎምቢያ ካሊ እየተካሄደ በሚገኘው የዓለም ከ20 ዓመት በታች አትሌቲክስ ሻምፒዮና ኢትዮጵያ በወንዶች 1 ሺህ 500 ሜትር የፍጻሜ ውድድር የብር ሜዳሊያ አግኝታለች፡፡ አትሌት ኤርሚያስ ግርማ ርቀቱን በ3 ደቂቃ ከ37 ሰከንድ 24 ማይክሮ ሰከንድ…

ባለፈው ዓመት የሚያበረታታ የወጪ ንግድ አፈጻጸም እና ቀጥተኛ የውጭ መዋዕለ ንዋይ ፍሰት ጭማሪ ታይቷል -ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ

አዲስ አበባ ፣ ሐምሌ 27 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፈው ዓመት የሚያበረታታ የወጪ ንግድ አፈጻጸም እና ቀጥተኛ የውጭ መዋዕለ ንዋይ ፍሰት ጭማሪ መታየቱን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለፁ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዛሬው ዕለት የማክሮ ኢኮኖሚ ኮሚቴ ስብሰባውን ማካሄዱን በማህበራዊ…

1 ሺህ 41 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ዓረቢያ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሳዑዲ ዓረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ1 ሺህ 41 ኢትዮጵያውያን በዛሬው ዕለት ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል፡፡   ከተመላሾቹ ውስጥ 859 ወንዶች፣ 145 ሴቶች እና 37 ህፃናትና እድሜያቸው ከ18 ዓመት በታች የሆኑ ታዳጊዎች…

የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል እኩል ደረጃ ያላቸው አራት ዋና ከተሞች ይኖሩታል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) እኩል ደረጃ ያላቸው አራት ዋና ከተሞች እንደሚኖሩት የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ምክር ቤት አስታወቀ። ምክር ቤቱ የብዝኃ ዋና ከተሞች ማቋቋሚያ ረቂቅ አዋጅ ላይ ከክልሉ ስድስቱም ዞኖች ከተውጣጡ የኅብረተሰብ ተወካዮች ጋር…

በመዲናዋ ባለፈው አንድ ወር ብቻ 31 ሺህ 449 ጥይት እና 47 ክላሽ መያዙን ፖሊስ ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመዲናዋ ባለፈው አንድ ወር ብቻ 31 ሺህ 449 የተለያዩ ጥይቶች፣ 47 ክላሽ እና ሽጉጦች መያዙን የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡   የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ጌቱ አርጋው በሰጡት መግለጫ÷የከተማዋን…

ዶክተር መሳይ ሃይሉ ከዓለም ጤና ድርጅት የኢትዮጵያ ተወካይ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ማህበረሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር መሳይ ሃይሉ ከዓለም ጤና ድርጅት የኢትዮጵያ ተወካይ ዶክተር ቦውሬማ ሳምቦ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም በኢትዮጵያ ማህበረሰብ ጤና ኢንስቲትዩት እና በዓለም ጤና ድርጅት መካከል…

ሌተናል ጀኔራል ብርሃኑ በቀለ ከሶማሊላንድ ፕሬዚዳንት እና ወታደራዊ አመራሮች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሌተናል ጀኔራል ብርሃኑ በቀለ የመከላከያ ሚኒስቴርን በመወከል በቀጠናው ፀጥታና ደኅንነት ጉዳይ ላይ ከሶማሊላንድ ፕሬዚዳንት እና ወታደራዊ አመራሮች ጋር ተወያዩ፡፡ ጄኔራሉ መኮንኑ ሶማሊላንድ ሃርጌሳ ኢጋል ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ÷…

በትምህርት የታነጸ አና በእውቀት የተገነባ ዜጋን ለመፍጠር የትምህርት ስርዓቱን በቅንጅት መምራት ይጠይቃል-ዶ/ር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) በትምህርት የታነጸ አና በእውቀት የተገነባ ዜጋን ለመፍጠር የትምህርት ስርዓቱን በቅንጅት መምራት ይጠይቃል ሲሉ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ኢንጂነር ነጋሽ ዋጌሾ ገለጹ፡፡ የ2014 በጀት ዓመት…

ሁለት ሰዎችን በመግደል በውሃ መፍሰሻ ቱቦ ውስጥ የጨመሩት የጥበቃ ሠራተኞች በዕድሜ ልክ ጽኑ እስራት ተቀጡ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአምስት ቀናት ልዩነት ውስጥ ሁለት ግለሰቦችን ነፍስ በማጥፋት አስክሬናቸውን በውሃ መፍሰሻ የመንገድ ቱቦ ውስጥ የከተቱት ግለሰቦች በእድሜ ልክ ጽኑ እስራት ተቀጡ፡፡ በፌዴራል ጠቅላይ ዐቃቤ ህግ ልዩ ልዩ ወንጀል ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ዐቃቤ ህግ…

ኢትዮጵያ ለዓለምና ለቀጠናው ሰላምና መረጋጋት የምታደርገውን ጥረት አጠናክራ ትቀጥላለች -ዶ/ር አብርሃም በላይ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ለዓለምና ለቀጠናው ሰላምና መረጋጋት የምታደርገውን ጥረት አጠናክራ ትቀጥላለች ሲሉ የኢፌዴሪ መከላከያ ሚኒስትር ዶክተር አብርሃም በላይ ገለጹ፡፡ ዶክተር አብርሃም በቻይና አዘጋጅነት በተካሄደው የቻይና-አፍሪካ የሚኒስትሮች የሰላምና የፀጥታ…