በጌርጌሴኖን የአዕምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል ለሚገኙ ወገኖች የማዕድ ማጋራት መርሃ ግብር ተካሄደ
አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 25 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ቤቶች ልማት እና አስተዳደር ቢሮ እና ተጠሪ ተቋማት በጌርጌሴኖን የአዕምሮ ህሙማን መርጃ ማዕከል ውስጥ ለሚገኙ 450 ወገኖች ማዕድ አጋሩ፡፡
ቢሮው የክረምት ወራት በጎ ፍቃድ አገልግሎት መርሃ ግብርን ምክንያት…