Fana: At a Speed of Life!

36ኛው የኢትዮ-ኬንያ የጋራ የሚኒስትሮች ኮሚሽን ስብሰባ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ እና የኬንያ የጋራ የሚኒስትሮች ኮሚሽን ስብሰባ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው፡፡ በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአፍሪካ ጉዳዮች ዳይሬክተር ጀኔራል አምባሳደር ፍስሃ ሻውል፥ኮሚሽኑ የሀገራቱን የሁለትዮሽና ቀጣናዊ ጉዳዮችን ለመፍታት ትልቅ…

የኤችአይቪ/ኤድስ ስርጭትን ለመቆጣጠር አስገዳጅ መመሪያ በት/ቤቶች ተግባራዊ ሊደረግ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኤችአይቪ/ኤድስ ስርጭትን ለመቆጣጠር አስገዳጅ መመሪያ በትምህርት ቤቶች ተግባራዊ ሊደረግ መሆኑን ጤና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በሚኒስቴሩ የኤችአይቪ/ኤድስ መከላከልና መቆጣጠር ጽህፈት ቤት መሪ ስራ አስፈጻሚ ፈቃዱ ያደታ ለፋና ብሮድካስቲንግ…

የማህበራዊ ምህንድስና የሳይበር ጥቃትና መከላከያ መንገዶቹ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ማህበራዊ ምህንድስና ማለት የሰዎችን አመለካከትና የሰው ልጆችን መስተጋብር በመጠቀም ወይም በማታለል ሰርጾ በመግባት ሚስጥራዊ መረጃን በማግኘትና ለራስ ጥቅም በማዋል የሚፈጸም የጥቃት ዓይነት ነው። የማህበራዊ ምህንድስና ጥቃት የሰው ልጆችን ድክመት…

በኦሮሚያ ክልል የከተማ ግብርና የመንግስት ትኩረት ሆኖ እየተሰራበት ነው – አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል የከተማ ግብርና የመንግስት ትኩረት ሆኖ እየተሰራበት መሆኑን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ገለጹ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ፥ በአሁኑ ወቅት አብዛኞቹ የክልሉ ከተሞች የመስኖ ስንዴ…

በፕሪሚየር ሊጉ አርሰናል እና ሊቨርፑል ድል ቀናቸው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ አርሰናል እና ሊቨርፑል ተጋጣሚዎቻቸውን አሸንፈዋል፡፡ ሊቨርፑል ከብሬንትፎርድ ጋር ባደረገው ጨዋታ 4 ለ1 በሆነ ውጤት በማሸነፍ የሊጉን መሪነት አጠናክሯል፡፡ በሌላ በኩል አርሰናል በርንሌይን 5 ለ 0 በሆነ ሰፊ ውጤት…

371 ሺህ 971 የቀድሞ ታጣቂዎችን መልሶ ለማቋቋም በትኩረት እየተሰራ ነው – አምባሳደር ተሾመ ቶጋ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 371 ሺህ 971 የቀድሞ ታጣቂዎችን መልሶ ለማቋቋም ከባለድርሻ አካላት ጋር በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የብሔራዊ ተሃድሶ ኮሚሽነር አምባሳደር ተሾመ ቶጋ አስታወቁ፡፡ አምባሳደር ተሾመ ቶጋ ከአፍሪካ ህብረት ኮሚሽን ጋር በመተባበር በተዘጋጀ ውይይት…

የአፍሪካን እምቅ ሃብት መጠቀም በአባል ሀገራቱ መካከል የዳበረ ትብብርና የወንድማማችነት እሴት ይፈልጋል – ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ አህጉርን እምቅ ሃብት መጠቀም በአባል ሀገራቱ መካከል የዳበረ ትብብር እና የወንድማማችነት እሴት ይፈልጋል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ፥ ከቡሩንዲ፣…

ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) ከሩዋንዳ እና ኢኳቶሪያል ጊኒ ፕሬዚዳንቶች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሩዋንዳ እና ኢኳቶሪያል ጊኒ ፕሬዚዳንቶች ጋር ተወያይተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ፥ ''ከሩዋንዳ ፕሬዚዳንት ፖል ካጋሜ እና ከኢኳቶሪያል ጊኒ ፕሬዚዳንት ቲዎዶር…

ከ275 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ275 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች መያዙን የምሩክ ኮሚሽን አስታውቋል፡፡ ኮሚሽኑ ከየካቲት 1 እስከ 7 ቀን 2016 ዓ.ም ባደረገው ክትትል ነው 188 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር የገቢና 87 ነጥብ 1 ሚሊየን ብር…

የአፍሪካን ነፃ የንግድ ቀጣና ማሳለጥ እና ሰላምና ፀጥታን ማስጠበቅ የአህጉሪቷ ቀጣይ ትኩረት ሊሆን ይገባል – የቀድሞ የሕብረቱ ሊቀመንበር

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካን አህጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና ማሳለጥ እና ሰላምና ፀጥታን ማስጠበቅ የአህጉሪቷ ቀጣይ ትኩረት ሊሆን እንደሚገባ የቀድሞ የአፍሪካ ሕብረት ሊቀመንበር የኮሞሮስ ፕሬዚዳንት አዛሊ አሱማኒ ተናገሩ። በአዲስ አበባ እየተካሄደ ባለው 37ኛው…