Fana: At a Speed of Life!

በጊዜ የለንም መንፈስና በሰከነ አመራር ሰጪነት ወደ ተሻለ ሰላም እና ልማት እንሸጋገራለን – አቶ አረጋ ከበደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጊዜ የለንም መንፈስና በሰከነ አመራር ሰጪነት ህዝባችንን ከጎን አሰልፈን ወደ ተሻለ ሰላም እና ልማት እንሸጋገራለን ሲሉ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ ገለጹ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ባስተላለፉት ፥ ከህዝባችን ጋር…

“ለአፍሪካ ለውጥ ዲጂታላይዜሽንን መታጠቅ” በሚል ርዕስ የፓናል ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባዔ ጎን ለጎን "ለአፍሪካ ለውጥ ዲጂታላይዜሽንን መታጠቅ" በሚል ርዕስ የተዘጋጀ የፓናል ውይይት በዓድዋ ድል መታሰቢያ እየተካሄደ ነው፡፡ በፓናል ውይይቱ የኢፌዲሪ ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ ን ጨምሮ የተለያዩ ሀገራት…

ሞሪታኒያ የ2024 አፍሪካ ሕብረት ሊቀመንበርነትን ከኮሞሮስ ተረከበች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሞሪታንያው ፕሬዚዳንት ሞሃመድ ኦልድ ጋውዛኒ የ2024 የአፍሪካ ህብረት ሊቀ መንበር ሆነው ተመርጠዋል፡፡ 37ኛው የአፍሪካ ሕብረት የመሪዎች ጉባኤ እየተካሄደ ነው፡፡ በጉባኤውም ሞሪታኒያ የሊቀመንበርነትን ቦታ የተረከበች ሲሆን ፥ የሀገሪቱ…

በዓለም አቀፍ የፋይናንስ ተቋማት ያለው ኢ-ፍትሃዊ አሰራር አስቸኳይ መፍትሄን ይሻል – የብራዚል ፕሬዚዳንት

አዲስ አበባ፣ የካቲት 9፣ 2016(ኤፍ ቢ ሲ) በዓለም አቀፍ የፋይናንስ ተቋማት ያለው ኢ-ፍትሃዊ አሰራር አስቸኳይ መፍትሄን ይሻል ሲሉ የብራዚል ፕሬዚዳንት ሉላ ዳ ሲልቫ ገለጹ። ፕሬዚደንቱ በ37ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባዔመክፈቻ ላይ ባደረጉት ንግግር እንዳሉት ፥ እንደ ዓለም ባንክ እና…

ጀርመን በኢኮኖሚ እድገት በዓለም ሦስተኛ ደረጃን ያዘች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጀርመን ሦስተኛዋ የዓለም ባለግዙፍ ኢኮኖሚ ደረጃን ከጃፓን ተረከበች፡፡ ይህን ተከትሎም በዓለም ግዙፍ ኢኮኖሚ ያላቸው ሀገራት በቅደም ተከተል አሜሪካ ፣ ቻይና እና ጀርመን ሆነዋል፡፡ ጃፓን ደግሞ ከዚህ በፊት ከነበረችበት 3ኛ ደረጃ በጀርመን…

ለምን ዓመታዊ የጤና ምርመራ ማድረግ አለብዎ?

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓመታዊ የጤና ምርመራ በተለያየ የዕድሜ ክልል ላይ ላሉ ሰዎች የሚደረግ እና ለአንድ በሽታ የመጋለጥ ዕድልን ቀድሞ ለማወቅ የሚያስችል የምርመራ ዘዴ ነው። እድሜ እና ፃታን መሠረት አድርገው በየአመቱ እና ከዛም በላይ ሊደረጉ የሚገቡ የምርመራ…

የአፍሪካ ልማት ባንክ ፕሬዚዳንት አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ልማት ባንክ ፕሬዚዳንት አኪንዉሚ አዴሲና (ዶ/ር) ለ37ተኛው የአፍሪካ ኀብረት መደበኛ የመሪዎች ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ ማምሻውን አዲስ አበባ ገብተዋል። ቦሌ አለምአቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የሰላም ሚኒስትር ብናልፍ አንዱአለም አቀባበል…

ኢትዮጵያ እና ደቡብ አፍሪካ የስትራቴጂያዊ አጋርነት ስምምነት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ደቡብ አፍሪካ ከዛሬ ጀምሮ ተግባራዊ የሚሆን የስትራቴጂያዊ አጋርነት ስምምነት ተፈራርመዋል። የኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አጽቀሥላሴ እና የደቡብ አፍሪካ አቻቸው ናሌዲ ፓንዶር ስምምነቱን ዛሬ ከ44ኛው የአፍሪካ…

ኢትዮጵያና ኖርዌይ በጋራ በሚሰሩባቸው ጉዳዮች ላይ መከሩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አፅቀሥላሴ ከኖርዌይ የዓለም አቀፍ የልማት ትብብር ሚኒስትር አኔ ቤዝ ቲቭነሪም ጋር በሁለትዮሽ እና ዓለም አቀፋዊ ጉዳዮች ዙሪያ ተወያዩ፡፡ ሁለቱ ሚኒስትሮች ባደረጉት ውይይት ፥ በአየር ንብረት ለውጥን…

የኮሞሮስ ፕሬዚዳንትና የኮትዲቫር ም/ፕሬዚዳንት አ/አ ገቡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኮሞሮስ ፕሬዚዳንት አዛሊ አሱማኒ እና የኮትዲቫር ምክትል ፕሬዚዳንት ቲሞኮ ሚዬሊ ኮኔ በ37ኛው የአፍሪካ ህብረት መደበኛ የመሪዎች ጉባኤ ላይ ለመሳተፍ አዲስ አበባ ገብተዋል። ፕሬዚዳንት አዛሊ አሱማኒ እና ምክትል ፕሬዚዳንት ቲሞኮ ሚዬሊ…