Fana: At a Speed of Life!

በቱርክ ፕሬዚዳንታዊና የፓርላማ ምርጫ ድምፅ መስጠት ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቱርክ ፕሬዚዳንታዊ እና የፓርላማ ምርጫ ድምፅ መስጠት ተጀምሯል፡፡ ለሚቀጥሉት አምሥት ዓመታት ሕዝብ ያገለግሉኛል ያላቸውን ፕሬዚዳንት እና የፓርላማ አባላት ለመምረጥ ከ64 ነጥብ 1ሚሊየን በላይ ሰዎች ተመዝግበዋል። በዚህም በሚሊየኖች የሚቆጠሩ…

በሐረር ከተማ የጎዳና ላይ የሩጫ ውድድር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረር ከተማ ‘‘ለሠላም እሮጣለሁ’’ በሚል የጎዳና ላይ የሩጫ ውድድር ተካሄደ። "ለጋራ ሠላም በጋራ እንቆማለን" በሚል መሪ ቃል በሐረሪ ክልል ስፖርት ኮሚሽንና በምስራቃዊ እድገት ፋና አዘጋጅነት ተካሂዷል። በጁገል ዙሪያ በተካሄደው የሩጫ…

ሶማሊያ በምዕራባውያን ተደግፋ ዘላቂነት ያለው የኢኮኖሚ ዕድገትና ልማት ማረጋገጥ አትችልም – የሀገሪቱ መሪ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)ሶማሊያ በምዕራባውያን ተደግፋ ዘላቂነት ያለው የኢኮኖሚ ዕድገትና ልማት ማረጋገጥ አትችልም ሲሉ የሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሀሰን ሼኸ ሞሀሙድ ተናገሩ፡፡ ፕሬዚዳንቱ እንዳሉት ፥ መንግስታቸው በሀገሪቱ ባለጠጋዎች እና ኩባንያዎች ላይ ከፍ ያለ ቀረጥ ለመጣል…

91 የምግብ ምርት ዓይነቶች ህብረተሰቡ እንዳይጠቀማቸው ታገዱ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 3 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 91 የተለያዩ የምግብ ምርት ዓይነቶች ህብረተሰቡ እንዳይጠቀማቸው ይፋ መደረጋቸውን የኢትዮጵያ ምግብና መድኃኒት ባለስልጣን አስታወቀ። እንደባለስልጣኑ መረጃ በገበያ ላይ ባደረገው ቁጥጥር የኢትዮጵያ አስገዳጅ ደረጃንና የገላጭ ጽሑፍ መስፈርቶች…

“ኦሬንጅ”በቴሌኮሙ ዘርፍ በኢትዮጵያ ለመሰማራት ፍላጎት እንዳለው አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) “ኦሬንጅ” የቴሌኮሙኒኬሽን አገልግሎት አቅራቢ በዘርፉ በኢትዮጵያ የመሠማራት ፍላጎት እንዳለው አስታወቀ፡፡ የኢፌዴሪ ገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ እዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) በመካከለኛው ምሥራቅ እና በአፍሪካ በቴሌኮም ዘርፍ ላይ የተሠማራውን የ“ኦሬንጅ”…

የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ወጣቱን ወደ ሥራ ለማስገባት በትኩረት እንደሚሰራ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ወጣቱን ወደ ሥራ ለማስገባት፣ የፈጠራ ሥራዎችን እና ኢንቨስትመንትን ለማበረታት በትኩረት እንደሚሠራ አስታወቀ። የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር በ2015 በጀት ዓመት የ9 ወራት እቅድ አፈፃፀሙን ከዘርፉ የክልል ከፍተኛ የሥራ…

አምስት የፌዴራል ተቋማት ስማርት ኮሙኒኬሽን ክፍሎች ተመረቁ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአምስት የፌደራል ተቋማት የተገነቡ የስማርት ኮሚኒኬሽን ክፍሎች እና ስርዓት ተመርቆ ስራ ጀመረ። በዓለም ባንክ የገንዘብ ድጋፍ በኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር አስተባባሪነት የተገነቡ ስማርት ክፍሎቹ ዘመኑ ያፈራውን ቴክኖሎጂ የሚጠቀሙና ለቀላልና…

በድሬዳዋ ባለፉት ዘጠኝ ወራት ከ2ነጥብ 5 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የድሬዳዋ አስተዳደር ገቢዎች ባለስልጣን ባለፉት ዘጠኝ ወራት ከ 2 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መሰብሰቡን አስታወቀ ። የድሬዳዋ አስተዳደር ገቢዎች ባለስልጣን ከነዋሪውና ከንግዱ ማህበረሰብ ገቢን በመሰብሰብ ለከተማው ኢኮኖሚያዊ እድገት መሳካት…

ለገበታ ለትውልድ ፕሮጄክት የሚደረገው ድጋፍ ቀጥሏል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ ተቋማት ለገበታ ለትውልድ የሚያደርጉት የገንዘብ ድጋፍ ተጠናክሮ እንደቀጠለ ነው፡፡ የጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት በ14ኛው ዙር የገበታ ለትውልድ ፕሮጀክት ድጋፍ ያደረጉ ተቋማትና ድርጅቶችን ይፋ አድርጓል፡፡ በዚህም መሰረት ኦቪድ…

የደቡብና ምስራቅ አፍሪካ ሀገራት የቲቢ ፕሮግራም የጥናት ጥምረት የመጀመሪያ ጉባዔ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 3፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብና ምስራቅ አፍሪካ ሀገራት የቲቢ ፕሮግራም የጥናት ጥምረት የመጀመሪያ ጉባዔ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው፡፡ የአርማወር ሐንሰን የምርምር ኢንስቲትዩት፣ ከጤና ሚኒስቴርና ከዓለም ጤና ድርጅት ትሮፒካል ዲዚዝ ሪሰርች ጋራ በመሆን ያዘጋጁት…