Fana: At a Speed of Life!

የፀጥታ ሁኔታን ለማጠናከር የጸጥታ አካላትን ቅንጅታዊ ስራ ያስፈልጋል – ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) እየተሻሻለ የመጣውን የፀጥታ ሁኔታ አጠንክሮ ለማስቀጠል የጸጥታ አካላትን ቅንጅታዊ ስራ እንደሚያስፈልግ የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል ገለጹ፡፡ 14ኛው የፖሊስ ኮሚሽነሮች ጉባዔ በአዲስ አበባ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡…

በድሬዳዋ የማህፀን በር ካንሰርና የኮቪድ-19 መከላከያ ክትባት ዘመቻ ነገ ይጀመራል

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በድሬዳዋ ከተማ የማህፀን በር ካንሰርና የኮቪድ-19 መከላከያ ክትባቶች ዘመቻ ከነገ ጀምሮ ሊካሄድ መሆኑን የከተማው ጤና ቢሮ አስታወቀ፡፡ የክትባት ዘመቻው ከሚያዝያ 17 እስከ 21 ቀን 2015ዓ.ም ድረስ እንደሚካሄድ የአስተዳደሩ ጤና ቢሮ ኃላፊ…

ከንቲባ አዳነች ከፍል ውሃ አካባቢ ለልማትና ከወንዝ ዳርቻ አካባቢዎች ለተነሱ ነዋሪዎች ቤቶችን ያስተላልፋሉ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 28፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከፍል ውሃ አካባቢ ለልማት እና ከወንዝ ዳርቻ አካባቢዎች ለተነሱ ነዋሪዎች በዛሬው ዕለት ቤቶችን እንደሚያስላልፉ ተገለጸ:: በዚህም መሰረት:- 1. 200 ቤቶች ለልማት እና በወንዝ ዳርቻ ልማት ከጉለሌ ፣…

“የምፅዓት ቀን ይከሰታል ሞት መፈናቀል ይኖራል” በሚል ስጋት በስደት ወደ ኢትዮጵያ ገብተዋል የተባሉት በመቶ የሚቆጠሩ ኡጋንዳውያን በኛንጋቶም ተገኙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) “የምፅአት ቀን ይከሰታል ሞት መፈናቀል ይኖራል” በሚል ስጋት በመቶዎች የሚቆጠሩ ኡጋንዳውያን በስደት ኢትዮጵያ መግባታቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ መለስ አለም በተለያዩ ጉዳዮች ላይ መግለጫ…

ሊዮኔል ሜሲ ለአርጀንቲና ብሄራዊ ቡድን ያስቆጠራቸው ጎሎች ከ100 አለፉ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ)  ሌዮኔል አንድሬስ ሜሲ ለአርጀንቲና ብሄራዊ ቡድን ያስቆጠራቸውን ጎሎች ትናንት ምሽት ከ100 አሳልፏል፡፡ ሜሲ ሀገሩ አርጀንቲና ካረቢያን ደሴትን ትላንት ምሽት በሳንቲያጎ ዴል ኤስትሮ 7 ለ 0 ባሸነፈችበት ጨዋታ ሶስት ጎሎችን…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ለድርቅ አደጋው መንግስት የሰጠው ምላሽ ዜጎችን ከጉዳት መታደጉን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ በአንዳንድ አካባቢዎች በተከሰተው ድርቅ ልክ ስራ ባይሰራ በርካታ ዜጎች ይጎዱ እንደነበር ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ተናገሩ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት በተለያዩ ጉዳዮች ዙሪያ ለቀረቡላቸው…

የሚስተዋለውን የዋጋ ንረት ለመቀነስ የተጀመሩ ምርትን የማሳደግ ስራዎች ተጠናክረው ይቀጥላሉ – ጠ/ሚኒስትር ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አሁን ላይ የሚስተዋለውን የዋጋ ንረት ለመቀነስ የተጀመሩ ምርትን የማሳደግ ስራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት በኢኮኖሚ ዙሪያ ለቀረቡላቸው…

“ሰላም እንደ ጦርነት ነው፤ ጀግንነት ይፈልጋል፤ ከጦርነት ያልተናነሰ ሥራ፣ ድካም ይጠይቃል” – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለሰላም ከእኛ ይቅር በሚል አብረን እንትጋ ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ጥሪ አቀረቡ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ለቀረቡላቸው ጥያቄዎች ምላሽ እና ማብራሪያ እየሰጡ ነው፡፡ ሰላምን በሚመለከት…

በሶማሌ ክልል ድርቅ የመቋቋም አቅም የሚገነቡና የእንስሳት እርባታን የሚያዘምኑ ፕሮጀክቶች ይፋ ሆኑ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2015(ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል የአርብቶ አደሩን ድርቅ የመቋቋም አቅም የሚገነቡ እና የእንስሳት እርባታ ልማትንና ግብይትን የሚያዘምኑ የ161 ሚሊየን ዶላር ፕሮጀክቶች ይፋ ሆኑ። ፕሮጀክቶቹ በዓለም ባንክና በአፍሪካ ልማት ባንክ የገንዘብ ድጋፍ የሚተገበሩ ናቸው…

ቆላማና ዝናብ አጠር አካባቢዎችን ያማከሉ ፖሊሲዎች ሊቀረጹ ይገባል – የግብርና ባለሙያዎች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጲያ ቆላማ እና ዝናብ አጠር አካባቢዎችን ያማከሉ ፖሊሲዎች ሊቀረጹ እንደሚገባ የግብርና ባለሙያዎች ተናገሩ። ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉ የግብርና ባለሞያዎች ፥ የሚወጡ ፖሊሲዎች አካባቢዎቹን ያማከሉ ባለመሆናቸው ፣…