በባህላዊ ፍርድ ቤት ከ32 ሺህ በላይ ጉዳዮች መስተናገዳቸውን የምስራቅ ሐረርጌ ዞን አስታወቀ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2015 ዓ.ም በባህላዊ ፍርድ ቤት ከ32 ሺህ በላይ ጉዳዮች መስተናገዳቸውን የምስራቅ ሐረርጌ ዞን አስታወቀ፡፡
ባህላዊ ፍርድ ቤቶችን ማጎልበት በሚቻልበት ሁኔታ ላይ በሐረማያ ዩኒቨርሲቲ ምክክር የተካሄደ ሲሆን ፥ በመድረኩ ባህላዊ ፍርድ ቤቶች…