በጥቁር አንበሳ ሆስፒታል የጨረር ህክምና ወረፋ መብዛት ለተጨማሪ የጤና እክል እየዳረጋቸው መሆኑን ታካሚዎች ገለጹ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጥቁር አንበሳ አጠቃላይ ሆስፒታል የጨረር ህክምና ወረፋን እየጠበቁ ያሉ ታካሚዎች ለተጨማሪ የጤና እክል እየተዳረግን ነው ሲሉ ቅሬታቸውን ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ገለጹ፡፡
በሆስፒታሉ የጨረር ህክምና አንዱ የካንሰር ህክምና ሆኖ በመሰጠት ላይ…