የሀገር ውስጥ ዜና የሕዝብ ተወካዮችና የክልል ም/ቤቶች ከፍተኛ አመራሮች በሕንድ የልምድ ልውውጥ አደረጉ Meseret Awoke Feb 26, 2023 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት ከፍተኛ አመራሮችና የክልል ም/ቤት አፈ-ጉባኤዎች በሕንድ ያደረጉት የልምድ ልውውጥ የፓርላማ ዲፕሎማሲን ያጠናከረ መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ረዳት የመንግሥት ተጠሪ…
የሀገር ውስጥ ዜና ቤአኤካ ጠቅላላ የንግድ ሥራና ሻክማን የተባለ የውጭ ኩባንያ በኢትዮጵያ ከባድ ተሽከርካሪዎችን መገጣጠም ሊጀምሩ ነው Meseret Awoke Feb 23, 2023 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ቤአኤካ ጠቅላላ ንግድ ሥራ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር እና ሻክማን ከተባለ ዓለም ዓቀፍ የአውቶሞቲቭ አምራች ኩባንያ በኢትዮጵያ ከባድ ማሽነሪዎችና ተሽከርካሪዎችን መገጣጠም ሊጀምሩ ነው። የሁለቱ ኩባንያዎች በጋራ ስራ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር…
የሀገር ውስጥ ዜና አቶ ደመቀ መኮንን ከስዊድን ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ Meseret Awoke Feb 23, 2023 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከስዊድን ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቶቢያስ ቢልስተሮም ጋር በስልክ ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም ፥ በሀገራቱ የሁለትዮሽ ግንኙነት ዙሪያ መምከራቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር መረጃ…
የሀገር ውስጥ ዜና የአፍሪካ ህብረት ልማት ኤጀንሲ ኢትዮጵያ እያከናወነች ያለውን ልማት ለመደገፍ ዝግጁ ነኝ አለ Meseret Awoke Feb 23, 2023 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ህብረት የልማት ኤጀንሲ ኢትዮጵያ እያከናወነች ያለውን ልማት ለመደገፍ ዝግጁ መሆኑን የኤጀንሲው ዋና ስራ አስፈጻሚ ናርዶስ በቀለ ገለጹ። በቀድሞ አጠራሩ የአፍሪካ ልማት አዲስ አጋርነት /ኔፓድ/ በመባል የሚታወቀው አሁን ላይ የአፍሪካ…
የሀገር ውስጥ ዜና በቦረና ካሉት የቀንድ ከብቶች 10 በመቶውን ለመታደግ 4 ነጥብ 4 ሚሊየን እስር ሳር ያስፈልጋል ተባለ Meseret Awoke Feb 23, 2023 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቦረና ዞን ካሉት የቀንድ ከብቶች ውስጥ 10 በመቶውን ለመታደግ 4 ነጥብ 4 ሚሊየን እስር ሳር እንደሚያስፈልግ የዞኑ አስተዳደር ገለጸ፡፡ በድርቁ ምክንያት በዞኑ ከ3 ሚሊየን በላይ እንስሳት የሞቱ ሲሆን ፥ ከዚህ ውስጥ 85 በመቶዎቹ የቀንድ…
የሀገር ውስጥ ዜና የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግሥት ከ50 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገዙ የእርሻ ትራክተሮችን ለወጣቶች አስረከበ Meseret Awoke Feb 23, 2023 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መንግሥት ከ50 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ የተገዙ የእርሻ ትራክተሮችን ለተደራጁ ወጣቶች አስረክቧል፡፡ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን ፥ በካማሽ ዞን በተለያዩ ወረዳዎች ለተደራጁ ወጣቶች ነው የእርሻ…
ጤና የኩላሊት ጠጠርን እንዴት እንከላከል? Meseret Awoke Feb 23, 2023 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኩላሊት ጠጠር ተብለው የሚታወቁት በኩላሊት ውስጥ የሚፈጠሩ ከሚኒራል፣ አሲድ እና ጨው የተሠሩ ጠንካራ የጠጠር ክምችቶች ናቸው። ጤናማ ያልሆነ አመጋገብ፣ ከመጠን ያለፈ የሰውነት ክብደት፣ አጋላጭ የጤና እክል እና አንዳንድ መድሃኒቶች ከብዙ…
የሀገር ውስጥ ዜና አየር መንገዱ ከአዲስ አበባ-አቢጃን-ኒው ዮርክ የሚያደርገውን የቀጥታ በረራ በድጋሚ ሊጀምር ነው Meseret Awoke Feb 23, 2023 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከአዲስ አበባ-አቢጃን-ኒው ዮርክ የቀጥታ በረራ ከግንቦት 21 ቀን 2015 ጀምሮ በድጋሚ እንደሚጀምር አስታወቀ። በረራው ከፈርንጆቹ ሰኔ 2019 ጀምሮ የነበረ ቢሆንም በኮቪድ-19 ወረርሽኝ ምክንያት በመጋቢት 2020…
ዓለምአቀፋዊ ዜና ሩሲያ ከቻይና እና ደቡብ አፍሪካ ጋር ወታደራዊ ልምምድ ማድረግ ጀመረች Meseret Awoke Feb 23, 2023 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ፣ ቻይና እና ደቡብ አፍሪካ የሦስትዮሽ ወታደራዊ የባህር ኃይል ልምምድ ማድረግ ጀመሩ። ‘‘ሞሲ ሁለት’’ ተብሎ የተሰየመው ወታደራዊ የባህር ኃይል ልምምድ በደቡብ አፍሪካ ህንድ ውቅያኖስ መካሄድ መጀመሩም ነው የተገለጸው፡፡ በልምምዱ…
የሀገር ውስጥ ዜና የገንዘብ ሚኒስቴር ከልማት አጋር ቡድን አባላት ጋር ተወያየ Meseret Awoke Feb 22, 2023 0 አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የገንዘብ ሚኒስቴር ከልማት አጋር ቡድን አባላት ጋር ውይይት አድርጓል፡፡ ውይይቱን የመሩት የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ እና በዓለም ባንክ የኢትዮጵያ፣ ኤርትራ፣ ደቡብ ሱዳን እና ሱዳን ዳይሬክተር ኦስማን ዲዮን ናቸው። በውይይቱ በኢትዮጵያ…