ለህዝቡ የልማትና የመልካም አስተዳደር ተጠቃሚነት ሁሉም መስሪያ ቤቶች በትኩረት ሊሰሩ ይገባል – አቶ ኡሞድ ኡጁሉ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የህዝቡን የልማትና የመልካም አስተዳደር ተጠቃሚነት ለማጎልበት ሁሉም መስሪያ ቤቶች ትኩረት ሰጥተው ሊሰሩ እንደሚገባ የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኡሞድ ኡጁሉ ተናገሩ።
የክልሉ አስፈፃሚ መስሪያ ቤቶች ለሁለት ቀናት ሲያካሂዱት የነበረው የ2015…