Fana: At a Speed of Life!

የጥምቀት በዓል በሰላም እንዲከበር ሁሉም ዜጋ የበኩሉን እንዲወጣ መንግስት ጥሪ አቀረበ

አዲስ አበባ፣ ጥር 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት የጥምቀት በዓል በሰላምና በድምቀት እንዲከበር ሁሉም ዜጋ አካባቢውን በንቃት በመጠበቅና ከጸጥታ ኃይሎች ጋር በጋራ በመሆን ኃላፊነቱን እንዲወጣ ጥሪ አቅርቧል፡፡ የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ…

አቶ ደመቀ መኮንን ከተባበሩት መንግስታት ከፍተኛ ተወካይ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከተመድ ከፍተኛ ተወካይ አምባሳደር ራባብ ፋጢማ ጋር በጽህፈት ቤታቸው ተወያዩ፡፡ በውይይታቸው አቶ ደመቀ ፥ በልማት ወደ ኋላ የቀሩ አገራት፣ የባህር በር የሌላቸው ታዳጊ ሀገራት እና…

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልልን ዘላቂ ሠላም ለማረጋገጥ በትኩረት ይሠራል – አቶ አሻድሊ ሀሰን

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በሠላምና ጸጥታ የተከናወኑ አበረታች ሥራዎችን በማጠናከር ዘላቂ ሠላም ለማረጋገጥ በትኩረት አንደሚሠራ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ አሻድሊ ሀሰን ገለጹ። የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የሠላምና ጸጥታ የ6 ወራት አፈጻጸም የግምገማ…

የአዲስ አበባ ፖሊስ ተጨማሪ አዲስ የደንብ ልብስ ሥራ ላይ አዋለ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ፖሊስ ተጨማሪ አዲስ የደንብ ልብስ ሥራ ላይ ማዋሉን አስታወቀ፡፡ በሀገር አቀፍ ደረጃ የፖሊስ ተቋማትን ለማዘመን በተያዘው ስትራቴጂካዊ ዕቅድ መሰረት የአዲስ አበባ ፖሊስ አዳዲስ የደንብ ልብሶችን አስመርቆ እየተገለገለ መሆኑን…

የህዝብን ጥያቄ ፈጥኖ የሚፈታ ተራማጅ አመለካከት ያለው አመራር መፍጠር ይገባል – አቶ ኡመድ ኡጅሉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል የህዝብን ጥያቄ ፈጥኖ ሊፈታ እና ለውጡን ሊያሻግር የሚችል ተራማጅ አመለካከት ያለው አመራር መፍጠር እንደሚገባ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኡመድ ኡጅሉ ገለጹ፡፡ በክልሉ በመልካም አስተዳደር ችግር ምክንያት ከህዝብ ሲቀርቡ በነበሩ…

አቶ ሽመልሽ አብዲሳ ከምዕራብ ወለጋ ዞን ነዋሪዎች ጋር እየተወያዩ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልሽ አብዲሳ ከምዕራብ ወለጋ ዞን ነዋሪዎች ጋር በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ በጊምቢ ከተማ እየተወያዩ ነው። አቶ ሽመልስ አብዲሳ ውይይቱን እያካሄዱ ያሉት ከዞኑ ከተውጣጡ የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ጋር መሆኑን ኢዜአ…

የጥምቀት በዓል ከሃይማኖታዊ ስርዓቱ ባሻገር ህዝባዊ ትስስር የሚያጠናክር ነው – አቶ ቀጄላ መርዳሳ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የጥምቀት በዓል ከሃይማኖታዊ ስርዓቱ ባሻገር የህዝቦችን አንድነት የሚያጸና፣ ህዝባዊ ትስስር የሚያጠናክር በዓል መሆኑን የባህል እና ስፖርት ሚኒስትር ቀጄላ መርዳሳ ገለጹ። ሚኒስትሩ የጥምቀት በዓልን አስመልክተው በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ የእንኳን…

በአዲስ አበባ የጥምቀት በዓል ጃንሜዳን ጨምሮ በ83 ቦታዎች ይከበራል

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የሚከበረው የጥምቀት በዓል ጃንሜዳን ጨምሮ በሰባት ክፍለ ከተሞች በ83 ቦታዎች ላይ እንደሚከበር የአዲስ አበባ ሀገረ ስብከት ተገለጸ፡፡ የሀገረስብከቱ ሊቀጳጳስ ብፁዕ አቡነ ሄኖክ ለእምነቱ ተከታዮች ባስተላለፉት የእንኳን አደረሳችሁ…

በሐረሪ ክልል የሚገኙ የሃይማኖት አባቶች የጥምቀት ማክበሪያ ስፍራን አጸዱ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሐረሪ ክልል የሚገኙ የሃይማኖት አባቶችና የተለያዩ እምነት ተከታዮች የጥምቀት ማክበሪያ ስፍራን አጸዱ፡፡ የምሥራቅ ሐረርጌ ሀገረ ስብከት ዋና ሥራ አስኪያጅ ቀሲስ ንጋቱ ደሳለኝ እንደገለፁት፥ የሃይማኖት አባቶች ተሰባስበን የጥምቀት ማክበሪያ ስፍራን…

በተሽከርካሪ ላይ ባጋጠመ የእሳት አደጋ የ4 ሰዎች ህይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በተሽከርካሪ ላይ ባጋጠመ የእሳት አደጋ የአራት ሰዎች ህይወት ሲያልፍ 10 ሚሊየን ብር የሚገመት ንብረት ወድሟል፡፡ የአዲስ አበባ እሳትና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን የህዝብ ግንኙነት ባለሙያ አቶ ንጋቱ ማሞ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት…