Fana: At a Speed of Life!

በአማራ ፣ትግራይና አፋር ክልሎች በጦርነቱ ጉዳት ደርሶባቸው የነበሩ 6 ድልድዮች አገልግሎት መስጠት ጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ፣ ትግራይ እና አፋር ክልሎች በጦርነቱ ምክንያት ጉዳት ደርሶባቸው የነበሩ ሥድስት ድልድዮች ተገቢው ጥገና ተደርጎላቸው አገልግሎት መስጠት ጀምረዋል፡፡ በኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር የድልድይ እና ስትራክቸር ሥራዎች ዳይሬክተር ጌትነት ዘለቀ ፥…

የሐረሪ ክልል እና የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር አመራሮች በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች እየተወያዩ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረሪ ክልል እና የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ከፍተኛና መካከለኛ አመራሮች በወቅታዊ ሀገራዊ፣ ክልላዊ ፖለቲካዊ ሁኔታዎች፣ ሠላምና ፀጥታ ጉዳዮች ላይ እየመከሩ ነው። በወቅታዊ ሀገራዊና ክልላዊ ፖለቲካዊ አዝማሚያዎች ላይ የጋራ አረዳድ በመፍጠር÷…

በአዲስ አበባ ከተማና በዙሪያው ሽብር፣ ሁከትና ብጥብጥ ለመፍጠር ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ፀረ-ሰላም ኃይሎች በቁጥጥር ሥር መዋላቸውን የፀጥታና ደህንነት የጋራ…

በአዲስ አበባ ከተማና በዙሪያው ሽብር፣ ሁከትና ብጥብጥ ለመፍጠር ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ፀረ-ሰላም ኃይሎች በቁጥጥር ሥር መዋላቸውን የፀጥታና ደህንነት የጋራ ግብረ-ኃይል ገለፀ። የፀጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ ኃይል ቀደም ሲል በአደረገው ግምገማ ስጋቶችን በመለየት በአዲስ አበባ ከተማና ዙሪያው…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ በለሚ ኩራ በ90 ቀናት እየተሠሩ ያሉ ፕሮጀክቶችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በለሚ ኩራ በ90 ቀናት እየተሠሩ ያሉ ፕሮጀክቶችን ጎበኙ፡፡ ከንቲባዋ በለሚ ኩራ በ90 ቀናት እየተከናወኑ የሚገኙ የመንገድ አካፋይ የአረንጓዴ ልማት፣የአቅመ ደካሞች የጋራ መኖሪያ ቤት ግንባታ፣…

ድምፃዊት ያለምወርቅ ጀምበሩ የ3ኛው የፋና ላምሮት የአሸናፊዎች አሸናፊ ውድድርን አሸነፈች

አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ድምፃዊት ያለምወርቅ ጀምበሩ የ3ኛው የፋና ላምሮት የ1 ሚሊየን ብር አሸናፊ ሆናለች፡፡ 3ኛው የፋና ላምሮት የአሸናፊዎች አሸናፊ የድምፃውያን ውድድር ፍጻሜውን አግኝቷል፡፡ በዚህም ያለምወርቅ ጀምበሩ በአንደኝነት አሸናፊ ሆናለች። እንዲሁም…

የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት የተለያዩ ምርቶችን ለውጭ ከሚያቀርቡ ላኪዎች ጋር ተወያየ

አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት የተለያዩ ምርቶችን ለውጭ ገበያ ከሚያቀርቡ ላኪዎች ጋር በክልሉ ፕሬዚደንት ፅህፈት ቤት ተወያይቷል፡፡ በመድረኩ ላይ የተገኙት የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት ፕሬዚደንት ሽመልስ አብዲሳ ፥ አንድ ሀገር የሚከበረው ጠንካራ ኢኮኖሚ…

አቶ ደመቀ ከተለያዩ አካባቢዎች ተፈናቅለው በደብረ-ብርሀን የሚገኙ ተፈናቃይ ወገኖች ተወካዮችን አነጋገሩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከተለያዩ አካባቢዎች ተፈናቅለው በደብረ-ብርሀን ከተማ የሚገኙ ተፈናቃይ ወገኖች ተወካዮችን አነጋግረዋል፡፡ በውይይቱ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን…

የዓለም ዓቀፉ ሙስሊሞች ሊግ ልዑክ ከሰላም ሚኒስቴር ጋር ተወያየ

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት በሼይኽ ሐጂ ኢብራሒም ቱፋ አስተባባሪነት የዓለም ዓቀፉ ሙስሊሞች ሊግ ልዑክ ከሰላም ሚኒስቴር ጋር ዉይይት አካሄደ፡፡ የዓለም አቀፉ ሙስሊሞች ሊግ በአውሮፖ እና የአሜሪካ ዋና አስተባባሪና…

ኢትዮጵያ ከፈረንሳይ እና ጀርመን ጋር ጠንካራና የቆየ ግንኙነት አላት – አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ከፈረንሳይ እና ጀርመን ጋር ጠንካራ እና የቆየ ግንኙነት አላት ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ተናገሩ፡፡ የፈረንሳይ የአውሮፓ እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ካትሪን ኮሎንና እና የጀርመን የፌዴራል የውጭ…

ሀሰተኛ የተሽከርካሪ የብድር ውል ማስያዣ ሰነድ በማቅረብ የማታለል ተግባር ፈጽመዋል የተባሉ ተከሳሾች እንዲከላከሉ ብይን ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀሰተኛ የተሽከርካሪ የብድር ውል ማስያዣ ሰነድ በማቅረብ በተፈጸመ የማታለል ተግባር በአዲስ ብድርና ቁጠባ ተቋም ላይ ከ14 ሚሊየን ብር በላይ ጉዳት እንዲደርስ አድርገዋል የተባሉ 5 ተከሳሶች እንዲከላከሉ ብይን ተሰጠ። ተከሳሾቹ እንዲከላከሉ ብይን…