Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮ ኢንጂነሪንግ ግሩፕና ያስተባበራቸው 12 የመንግስት የልማት ድርጅቶች ሀገር- በቀል ችግኞችን ተከሉ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮ ኢንጂነሪንግ ግሩፕና ያስተባበራቸው 12 የመንግስት የልማት ድርጅቶች በየም ልዩ ወረዳ ሳጃ ከተማ በአራተኛው የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ሀገር በቀል ችግኞችን ተከሉ። በደቡብ ክልል የም ልዩ ወረዳ ሳጃ ከተማ ላይ የተካሄደው የችግኝ…

የአፍሪካ ዋንጫ የማጣሪያ ጨዋታዎች የሚደረግባቸው ቀናት ተራዘሙ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ዋንጫ የማጣሪያ ጨዋታዎች የሚደረግባቸው ቀናት መራዘማቸውን ካፍ አስታወቀ፡፡ በዚህም መሰረት በመስከረም ወር ሊደረጉ ቀጠሮ የተያዘላቸው የዋሊያዎቹ 3ኛ እና 4ኛ የምድብ ጨዋታዎች ከመጋቢት 11 እስከ 19-2015 የሚደረጉ ይሆናል፡፡…

ምስጋና – ከጎደሉን ነገሮች ይልቅ ያገኘናቸውን መልካም ስጦታዎች የምንመለከትበት በጎ ተግባር ነው- የካቶሊክ እምነት ተከታዮች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) ምስጋና ከጎደሉን ነገሮች ይልቅ ያገኘናቸውን መልካም ስጦታዎች እንድንመለከት የሚያደርግ በጎ ተግባር መሆኑን የካቶሊክ እምነት ተከታዮች ተናገሩ፡፡ የካቶሊክ እምነት ተከታዮች በልደታ ማርያም ካቶሊክ ቤተክርስቲያን በመሰባሰብ ”ኢትዮጵያ ታመስግን” መርሐ…

የሩስያ ባህር ኃይል አዳዲስ ሃይፐርሶኒክ ሚሳኤሎችን በቅርቡ እንደሚታጠቅ ፕሬዚዳንት ፑቲን ተናገሩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩስያ ባህር ኃይል አዳዲስ ሃይፐርሶኒክ ክሩዝ ሚሳኤሎችን በጥቂት ወራት ውስጥ እንደሚታጠቅ ፕሬዚዳንት ፑቲን አስታወቁ፡፡ በትልልቆቹ የሩስያ የወደብ ከተሞች ቅዱስ ፒተርስበርግ እና ክሮንሽታት ዛሬ በተካሄደው ዓመታዊ የባህር ኃይል ቀን በዓል…

ተከስቶ የነበረው የዶሮ በሽታ በቁጥጥር ሥር በመዋሉ ሕብረተሰቡ ዶሮና እንቁላል መመገብ ይችላል – ግብርና ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ተከስቶ የነበረው የዶሮ በሽታ በቁጥጥር ሥር በመዋሉ ሕብረተሰቡ ያለምንም ስጋት ዶሮና እንቁላል መመገብ እንደሚችል የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ። የግብርና ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር ፍቅሩ ረጋሳ እና የኢትዮጵያ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ዋና…

አምባሳደር ነቢል በጋራና ቀጣናዊ ጉዳዮች ላይ ከደቡብ ሱዳን ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዚዳንት ሪክ ማቻር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ሱዳን የኢትዮጵያ አምባሳደር ነቢል ማህዲ በጋራና ቀጣናዊ ጉዳዮች ላይ ከደቡብ ሱዳን ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዚዳንት ሪክ ማቻር ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይቱ አምባሳደር ነቢል በኢትዮጵያ ስላለው ለውጥ ያብራሩ ሲሆን ፥ መንግስት ለውይይት እና ለሰላም…

ምስጋና ለበለጠ ሥራና ትጋት አስፈላጊ በመሆኑ ተጠናክሮ ሊቀጥል ይገባል – የእስልምና ሃይማኖት አባቶች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ምስጋና ለበለጠ ሥራ እና ትጋት አስፈላጊ በመሆኑ ተጠናክሮ ሊቀጥልና ሊለመድ ይገባል ሲሉ የእስልምና ሃይማኖት አባቶች ተናገሩ፡፡ "ኢትዮጵያ ታመስግን" የምስጋና መርሐ ግብር በተለያዩ መስጂዶች ተካሂዷል። በአዲስ አበባ አል-አቅሳ መስጂድ ኢዜአ…

የለገዳዲና የድሬ ግድብን እድሳትና ማሻሻያ ለማከናወን የሚያስችል የ11 ሚሊየን ዶላር ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ነባሩን የለገዳዲና ድሬ ግድብን እድሳትና ማሻሻያ ለማከናወን ከዊ ቢውልድ (ሳሊኒ) ከተባለ የጣሊያን ኩባንያ ጋር የ11 ሚሊየን የአሜሪካ ዶላር ስምምነት ተፈራረመ፡፡ ስምምነቱ ትርፍ ውሃ ማፍሰሻ በሮች፣ የአደጋ ጊዜ…

አቶ ደመቀ መኮንን ከአሜሪካ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከአሜሪካ የአፍሪካ ቀንድ ልዩ መልዕክተኛ ማይክ ሐመር ጋር ተወያዩ። አቶ ደመቀ ለልዩ መልዕክተኛው መንግሥት ዘላቂ ሰላም እንዲሰፍን እየወሰዳቸው ያሉ እርምጃዎችን ገልጸውላቸዋል…

1ሺህ 159 ኢትዮጵያውያን ከሳኡዲ አረቢያ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ዛሬ በሦስት ዙር በተከናወነ ዜጎችን ከሳኡዲ አረቢያ የመመለስ ስራ 1ሺህ 159 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው ተመለሱ፡፡ ወደሀገራቸው ከተመለሱ ዜጎች መካከል 1 ሺህ 156 ወንዶች እና ሦስት እድሜያቸው ከ18 በታች የሆኑ ታዳጊዎች መሆናቸው ታውቋል፡፡…